በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍታብሔር ጉዳይ ችሎት የጋራ መኖሪያ ቤት ኮንደሚኒየም መሸጥ ይፈልጋል

Description

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በፍርድ ባለ መብት ቡሳ ጎኖፋ ማይክሮ ፋይናንስ ማህበር አዳማ ቅርንጫፍ እና በፍርድ ባለ እዳ ቤዛ ተገኝ ደበሌ መካከል ያለውን የአፈጻጸም ክርክር አስመልክቶ የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት የጨረታ -ማስታወቂያ በአዳማ ከተማ ሀንጋቱ ወረዳ ውስጥ የሚገኘውን የጋራ መኖሪያ ቤት ኮንደሚኒየም/ ቁጥር ST-0245 የባለቤትነት ማስረጃ የካርታ ቁጥር 001191/2003 በወርቁ ታደሰ ስም የተመዘገበ የጨረታ መነሻ ዋጋ 1,523.450 (አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሃያ ሶስት ሺህ አራት መቶ ሃምሳ ብር) መግዛት የሚፈልግ አካል የመነሻ ግምቱን ሃያ አምስት ፐርሰንት (25%) ሲፒኦ በማስያዝ ቤቱ በሚገኝበት ቦታ አዳማ ከተማ ሀንጋቱ ክ/ከተማ መሆኑን አውቃችሁ ይህ ማስታወቂያ ከ27/09/2018 እስከ 27/10/2018 ለሠላሳ (30) ቀን አየር ላይ የሚውል መሆኑን እና ይህንን ንብረት መግዛት የምትፈልጉ ሰዎች በ29/10/2018 ከ3፡00 አስከ 6፡30 ሰዓት የሚካሄድ መሆኑን አውቃችሁ ቀርባችሁ እንድትገዙ የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ያሳውቃል።

በአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍታብሔር ጉዳይ ችሎት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-06
  • Bid closing time: 12:30
  • Bid opening: 2026-07-06 12:30
  • Region: Oromia
  • Publishing entity: Adama City Higher Court
  • Bid bond: 25%
  • Published: Jun 04, 2026
  • Posted at: 2026-06-04T08:26:54.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders