Property and building foreclosure
የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Property and building foreclosureHouse and Building ForeclosureSales, Disposals and Foreclosure
Amhara
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ አለቃ አምሳል ብዙነህ 2ቱ እና በአፈ/ተከሳሽ ወ/ሮ ይሳለሙሽ ልየው መካከል ባለዉ የውርስ ሃብት ንብረት ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 05 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅና በሰሜን መንገድ፣ በምዕራብ ክፍት ቦታ እንዲሁም በደቡብ ደስታ ልየው የሚያዋስነው በሟች አቶ ልየው ካሳ ደስታ ስም ተመዝግቦ የሚገኙ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 884,680 (ስምንት መቶ ሰማንያ አራት ሺህ ስድስት መቶ ሰማንያ ብር) ስለሚሸጥ ጨረታው ከግንቦት 24/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት ቆይቶ ሰኔ 24/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡00 ተጫርቶ ውጤቱን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም 8፡00 እንዲገለጽ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-01
- Bid closing time: 08:30
- Bid opening: 2026-07-01 08:30
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Published on: Be'kur (Jun 01, 2026)
- Posted at: 2026-06-04T08:28:59.000Z