የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ አለቃ አምሳል ብዙነህ 2ቱ እና በአፈ/ተከሳሽ ወ/ሮ ይሳለሙሽ ልየው መካከል ባለዉ የውርስ ሃብት ንብረት ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 05 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅና በሰሜን መንገድ፣ በምዕራብ ክፍት ቦታ እንዲሁም በደቡብ ደስታ ልየው የሚያዋስነው በሟች አቶ ልየው ካሳ ደስታ ስም ተመዝግቦ የሚገኙ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 884,680 (ስምንት መቶ ሰማንያ አራት ሺህ ስድስት መቶ ሰማንያ ብር) ስለሚሸጥ ጨረታው ከግንቦት 24/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት ቆይቶ ሰኔ 24/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡00 ተጫርቶ ውጤቱን ግንቦት 24/2018 ዓ.ም 8፡00 እንዲገለጽ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-01
- Bid closing time: 08:30
- Bid opening: 2026-07-01 08:30
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Published: Jun 01, 2026
- Posted at: 2026-06-04T08:28:59.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.