የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈፃፀም ከሳሽ በአቶ ቢተው ወርቄ እና በአፈፃፀም ተከሳሽ በእነ አስማረች ሙላት መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ጉዳይ የአፈፃፀም ተከሳሽ የተወሰነባቸውን ገንዘብ ለመክፈል ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ምክንያት የአፈፃፀም ተከሳሽ ንብረት በቲሊሊ ከተማ 01 ቀበሌ በአዋሳኝ ምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ገረመው ንጉሴ፣ በሰሜን ቢተወ ወርቁ እንዲሁም በደቡብ ጉዳይ ዘሪሁን መካከል የሚያዋስነው መኖሪያ ቤት ፍ/ቤቱ በጨረታ አወዳድሮ በመነሻ ዋጋ ብር 648,275.74 (ስድስት መቶ አርባ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ ሰባ አምስት ሺህ ብር ከሰባ አራት ሳንቲም) መሸጥ ስለፈለገ በጋዜጣ ለ30 ቀን ቆይቶ ሰኔ 24/2018 ዓ/ም እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል።

የጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-01
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ሰኔ 24/2018 ዓ/ም
  • Bid opening: 2026-07-01 17:00
  • Bid opening (note): ሰኔ 24/2018 ዓ/ም
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Guagesa Skudade Woreda Court
  • Published: Jun 01, 2026
  • Posted at: 2026-06-04T08:30:51.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders