የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈፃፀም ከሳሽ በአቶ ቢተው ወርቄ እና በአፈፃፀም ተከሳሽ በእነ አስማረች ሙላት መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ጉዳይ የአፈፃፀም ተከሳሽ የተወሰነባቸውን ገንዘብ ለመክፈል ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ምክንያት የአፈፃፀም ተከሳሽ ንብረት በቲሊሊ ከተማ 01 ቀበሌ በአዋሳኝ ምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ገረመው ንጉሴ፣ በሰሜን ቢተወ ወርቁ እንዲሁም በደቡብ ጉዳይ ዘሪሁን መካከል የሚያዋስነው መኖሪያ ቤት ፍ/ቤቱ በጨረታ አወዳድሮ በመነሻ ዋጋ ብር 648,275.74 (ስድስት መቶ አርባ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ ሰባ አምስት ሺህ ብር ከሰባ አራት ሳንቲም) መሸጥ ስለፈለገ በጋዜጣ ለ30 ቀን ቆይቶ ሰኔ 24/2018 ዓ/ም እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል።
የጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-01
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ሰኔ 24/2018 ዓ/ም
- Bid opening: 2026-07-01 17:00
- Bid opening (note): ሰኔ 24/2018 ዓ/ም
- Region: Amhara
- Publishing entity: Guagesa Skudade Woreda Court
- Published: Jun 01, 2026
- Posted at: 2026-06-04T08:30:51.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.