Land lease and real estate
በደቡብ ኦሞ ዞን የዲመከ ከተማ አስተዳደር የመሬት አስተዳደር ዩኒት ከማዘጋጃ ቤት ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ ውል መኖሪያ በቁጥር 44 ቦታዎች በልዩ ለድርጅት በድምሩ 41 ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል
Description
የዲመካ ከተማ መደበኛ እና ልዩ የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ኦሞ ዞን የዲመከ ከተማ አስተዳደር የመሬት አስተዳደር ዩኒት ከማዘጋጃ ቤት ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ ውለ መኖሪያ በቁጥር44 ቦታዎች በልዩ ለድርጅት በድምሩ 41 ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል።
በመሆኑም ዝርዝር መረጃውን በዲመካ ከተማ መሬት አስተዳደር የውስጥ ማስታወቂያ ቦርድ ላይ በመመልከት ማስታወቂያው በደቡብ ንጋት ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለመደበኛው 10 ለልዩ 20 ተከታታይ የሥራ ቀናት በአካል በመቅረብ የጨረታ ሠነዱን ለመኖሪያ 300 ብር ለልዩ 450 ብር በመክፈል መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
የቦታው ዝርዝር መግለጫ
|
ተ/ቁ |
የጨረታ ዓይነት |
የቦታ ብዛት |
የቦታዉ |
የሊዝ ዘመን |
የሊዝ ክፍያ ከፍተኛዉ የማጠናቂያ ጊዜ |
የጨረታ ሰነድ ዋጋ |
ጨረታ የወጣበት ዙር |
||||||
|
ብሎክ |
ስፋት በካሬ ፓርስል |
አድራሻ |
አገልግሎት |
ደረጃ |
መነሻ |
ህንፃ ከፈታ |
|
||||||
|
1 |
መደበኛ |
B26 |
ከP1-P22 |
400 |
ማሪያም መንደር |
መኖሪያ |
2ኛ |
170 |
G+0 |
99ዓመት |
49 |
300ብር |
1ኛ |
|
2 |
መደበኛ |
B27 |
ከP1-P22 |
400 |
ማሪያም መንደር |
መኖሪያ |
2ኛ |
170 |
G+0 |
99ዓመት |
49 |
300ብር |
1ኛ |
|
3 |
ልዩ |
B1 |
P1 |
2000 |
ማሪያም መንደር |
ድርጅት |
1ኛ |
458 |
G+3 |
70ዓመት |
40 |
450ብር |
1ኛ |
ማሳሰቢያ፡- ተጨማሪ መረጃ የሚያስፈልግ ከሆነ ስልክ ቁጥር 0948 217 021
በደቡብ ኦሞ ዞን የዲመከ ከተማ አስተዳደር የመሬት አስተዳደር ዩኒት ከማዘጋጃ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-22
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ማስታወቂያው በደቡብ ንጋት ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለመደበኛው 10 ለልዩ 20 ተከታታይ የሥራ ቀናት
- Bid opening: 2026-06-22 17:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
- Region: South Ethiopia Regional State
- Publishing entity: Dimeke Municpality Office
- Bid document price: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Published on: Yedebub Nigat (May 30, 2026)
- Posted at: 2026-06-05T07:23:22.000Z