ኦሞ ባንክ አ.ማ. ዱራሜ ዲስትሪክት በዋስትና የያዛቸውን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሀራጅ ይሸጣል
Description
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
ኦሞ ባንክ አ.ማ. ዱራሜ ዲስትሪክት በአዋጅ ቁጥር 97/990 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት በዋስትና የያዛቸውን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሀራጅ ይሸጣል።
|
ተቁ |
የተበዳሪ ስም
|
የዋስ ስም
|
ለጨረታ የቀረበው መያዣ አይነት |
አበዳሪ ቅ/ፅ/ቤት |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የቦታ ስፋት በ.ካሜ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር
|
ጨረታው የሚካሄድበት |
ጨረታው የወጣበት ዙር
|
|||
|
ከተማ |
ቀበሌ |
ካርታ ቁጥር |
ቀን |
ሰአት |
||||||||
|
1 |
ርሆቦት ከብት ድለባ ስ/ማህበር |
ምትኩ ኤርቃሎ |
መኖሪያ ቤት |
ዳምቦያ
|
ዳምቦያ
|
02 |
ደ/ከ/ማ/00134
|
500 |
1,123,445
|
02/11/2018 ዓ.ም |
8:00-9:00 |
2ኛ
|
|
2 |
ሰንበቱ ኬኖሬ |
ሰንበቱ ኬኖሬ |
ንግድ ቤት |
ዳምቦያ
|
ፋንጦ |
01 |
ደወፉማ/1288 |
279 |
874,800 |
02/11/2018 ዓ.ም |
4:00-5:00 |
1ኛ |
|
3 |
ካሣ ኦቦላ
|
ካሣ ኦቦላ
|
ንግድ ቤት |
ዳምቦያ
|
ፋንጦ |
01 |
ደወፉማ/20352
|
433.7 |
976,000
|
02/11/2018 ዓ.ም |
5:30-6:30 |
1ኛ |
|
4 |
ወንድሙ ፎረኖ |
ወንድሙ ፎረኖ |
መኖሪያ ቤት |
ቃጫ ቢራ |
ሺንሺቾ |
ቁጣላ |
ሺ/ማ/9076/2008 |
471 |
1,552,448.4
|
03/11/2018 ዓ.ም |
4:00-5:00 |
2ኛ
|
|
5 |
ተፈሪ ዕሌቦ |
ተፈሪ ወ/ዕሌቦ |
መኖሪያ ቤት |
ቃጫ ቢራ |
ሺንሺቾ |
ሜጦማ |
RSHLU/907/16
|
281 |
877,005.58 |
03/11/2018 ዓ.ም |
5:30-6:30 |
2ኛ
|
|
6 |
አብይ ኡስማን |
አብይ ኡስማን |
መኖሪያ ቤት |
ቃጫ ቢራ |
ሺንሺቾ |
ሜጦማ |
ሺ/ማ/15741/08
|
487 |
1,467,804.17
|
03/11/2018 ዓ.ም |
8:00-9:00 |
2ኛ
|
|
7 |
ጎልዴን የወ/ከ/ዕ/ሥ/ማ |
አዮብ አጭሶ |
መኖሪያ ቤት |
ቃጫ ቢራ |
ሺንሺቾ |
ሜጦማ |
ሺ/ማ/9017/08
|
140 |
1,208,091.23
|
03/11/2018 ዓ.ም |
9፡30-10፡30 |
2ኛ
|
|
8 |
ፍትሁን ወ/ከ/ዕ/ሥ/ማ |
አባቴ ኬኖሬ |
መኖሪያ ቤት |
ቃጫ ቢራ |
ሺንሺቾ |
ቄጣላ |
ሺ/ማ/595/2011 |
837.6 |
1,845,897
|
04/11/2018 ዓ.ም |
4:00-5:00 |
1ኛ |
|
9 |
ማርታ መንገሻ |
ተስፋዬ ኤርቄሎ |
መኖሪያ ቤት |
ቃጫ ቢራ |
ሺንሺቾ |
ሜጦማ |
ሺ/ማ/1245/15 |
400 |
1,200,091.23
|
04/11/2018 ዓ.ም |
5:30-6:30 |
1ኛ |
|
10 |
ፀጋዬ ያዕቆብ
|
ፀጋዬ ያዕቆብ
|
መኖሪያ ቤት |
ሀደሮ |
ሀደሮ |
ህዳሴ |
LE/0992/013
|
244 |
737,329.35
|
04/11/2018 ዓ.ም |
8:00-9:00 |
2ኛ |
|
11 |
አቤኔዜር ካፌና ሬስቶራንት ሥ/ማ |
ዩሀንስ ጌጃ |
ንግድ ቤት |
አንጋጫ |
ፋና ሙራ |
01 |
MN/100/27
|
300 |
1,523,566
|
05/11/2018 ዓ.ም |
8:00-9:00 |
1ኛ |
|
12 |
ተሠማሃንዲሶ |
ተሠማሃንዲሶ |
ንግድ |
አንጋጫ |
አንገጫ |
01 |
MN/100/443
|
492 |
873,786
|
05/11/2018 ዓ.ም |
4:00-5:00 |
1ኛ |
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 5% የጨረታ ማስረከቢያ ቦንድ ከባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲፒኦ አሰርተው ከጨረታው ቀን በፊት ማስያዝ ወይም ጨረታው በሚካሄድበት እለት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ይዘው መቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ከላይ በሰንጠረዥ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት በቅደም ተከተላቸው መሰረት ለሀራጅ በወጣው መኖሪያ ቤት ፊት ለፊት ይካሄዳል።
- ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ያሸነፈበትን ዋጋ በ 15 ቀን ውስጥ ከተቋሙ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል።
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም።
- በተቋሙ የብድር ፖሊሲ መሰረት የሚፈለገውን ማስረጃ አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ብድርን በተመለከተ ቀርቦ የተቋሙን የብድር ዳይሬክቶሬት ማነጋገር ይቻላል።
- ተጫራቾች ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0465540680 እና 0465542385 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
- ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራቾች ለመንግስት የሚከፈለውን አስፈላጊ ገንዘብ ፣ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ለመንግስት የሚከፈሉ ማናቸውንም አይነት ውዝፍ ክፍያዎች ይከፍላል።
- ንብረቱ በገዥው ስም እንድዘዋወር ተቋሙ ለሚ መለተው የመንግስት አካል ደብዳቤ ይጽፋል።
- ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ኦሞ ባንክ አ.ማ. ዱራሜ ዲስትሪክት
Tender details
- Deadline: 2026-07-12
- Publishing entity: OMO Bank S.C.
- Bid bond: 5%
- Published: Jun 05, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.