የቤት ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ

Description

ጨረታ ማስታወቂያ

የአፈ ከሳሽ፡- አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ

አፈ/ተከሳሽ፡- አቶ በሪሁ ፍስሃ

1ኛ አፈጣ/ገቢ፡- ቡና ባንክ አ.ማ

2ኛ. አፈ/ጣ/ገቢ፡- ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አማ

መካከል ባለው የአፈጻጸም ፍትሐብሔር ክርክር ሲሆን በአክሱም ከተማ፣ በዓባይ ፀሃየ ቀበሌ፤ በይዞታ መለያ ቁጥር 5978/00198 አዋሳኙ በምሥራቅ አቶ ሰለሞን አረፋይነ፣ በምዕራብ አቶ ተኽለ ሃይለ፣ በሰሜን አቶ ብርሃነ አረጋይ፣ በደቡብ መንገድ የሆነ ቤት እና ቦታ በአፈ ተከሳሽ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በጨረታ እንዲሸጥ ለቀን 30/10/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00-6፡00 ሰአት የወጣ ሲሆን ተጫራቾች አካላት በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 14,504,109.375 (አስራ አራት ሚሊዮን አምስት መቶ አራት ሺህ አንድ መቶ ዘጠኝ ብር ከ375 ሳንቲም) በሆነ ዋጋ ሆኖ፣ ጨረታ ያሸነፈ አካል 25% የመነሻ ዋጋ ወዲያውኑ ማስያዝ የሚችል መሆኑን በመግለፅ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ እንዲወጣ ታዟል በማለት የአክሱም ማዕከላዊ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎት አዟል።

በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፍርድ ቤቶች

የአክሱም ከተማ ማዕከላዊ ዞን ማዕከላዊ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-07
  • Publishing entity: የአክሱም ከተማ ማዕከላዊ ዞን ማዕከላዊ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎት
  • Published: Jun 06, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders