ደራሽ ለመርካቶ ኃላ/የተ/ሁ/ ሸ/ህ/ስ/ማህበር ከሚያስተዳድራቸው ቤቶች ውስጥ የተለያዩ ቦታ የሚገኙ 2 ቤቶችን ለሙስሊም ስጋ ቤት አገልግሎት ብቻ ማከራየት ይፈልጋል

Description

የሙስሊም ስጋ ቤት ኪራይ ጨረታ

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ማህበራችን ደራሽ ለመርካቶ ኃላ/የተ/ሁ/ ሸ/ህ/ስ/ማህበር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 8 ክልል ውስጥ የሚገኝ ሲሆን በስሩ ከሚያስተዳድራቸው ቤቶች ውስጥ የተለያዩ ቦታ የሚገኙ 2 ቤቶችን ለሙስሊም ስጋ ቤት አገልግሎት ብቻ ማከራየት ይፈልጋል።

ስለሆነም ማንኛውም ቤቱን ተከራይቶ ለህብረተሰቡ አንድ ኪሎ በ520 ብር ለመሸጥ የሚስማማ ተከራይ ብቻ በጨረታው መሳተፍ የሚችል ሲሆን ቤቶቹም

  1. በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 8 የቀድሞ ቀበሌ 10 ሻወል ደማ ት/ቤት አካባቢ የሚገኝ

2. በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 8 የቀድሞ ቀበሌ 06 ውስጥ የሚገኝ መሆኑን አውቃችሁ ከላይ በተዘረዘረው መሰረት ለመስራት የሚስማማ ተጫራች የማህበሩ ዋና ጽ/ቤት ለመገኘት እና ቤቶችን በአካል በመገኘት በመመልከት ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200 በመክፈል በመግዛት የሚከራዩበትን ዋጋ በመጥቀስ በስም በታሸገ ኢቨሎፕ በማድረግ ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ላይ በማስገባት  መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

ማሳሰቢያ፡- ማህበሩ በጨረታው የተሻለ ዘዴ ከአገኘ በጨረታው አይገደድም

አድራሻ፡- በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 8 የቀድሞ ቀበሌ 04 ከአውቶቡስ ተራ ወደ 7ኛ በሚወስደው መንገድ አጋማሽ ላይ የማህበሩ ዋና ጽ/ቤት ይገኛል።

ስልክ ቁጥር 011 273-3591

ደራሸ ለመርካቶ ኃላ/የተ/ሁ/ ሸ/ህ/ስ/ማህበር


Tender details

  • Deadline: 2026-06-15
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት
  • Bid opening: 2026-06-15 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰአት አልተገለፀም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: ደራሽ ለመርካቶ ኃላ/የተ/ሁ/ሸ/ህ/ስ/ማህበር
  • Bid document price: 200.00 ብር
  • Published: Jun 06, 2026
  • Posted at: 2026-06-08T11:35:29.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders