አዋሽ ባንክ ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ. |
የተበዳሪው ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የንብረት አስያዥ ስም |
የቦታ አገልግሎት |
ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካ.ሜ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
የጨረታ ቀን |
የጨረታ ሰዓት |
||
|
ከተማ |
ክፍለ ከተማ |
ቀበሌ/ወረዳ |
||||||||||
|
1 |
ማራኪ አክሊሉ |
ሰሚት ጊዮርጊስ |
ተበዳሪዋ |
ለቅይጥ አገልግሎት(G+4) |
አ.አ |
ቦሌ |
8 |
AA000060807903 |
250 |
48,000,000 |
1/11/18 |
4፡00-5፡00 |
|
2 |
ሁንዴ ዱጋሳ |
ፊንፊኔ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት( G+1 ሲሲዲ ጊቢውስጥ የሚገኝ) |
ሸገር |
ለገጣፎ |
|
L/X/L/D/3650/00 |
1098.62 |
28,715,367 |
1/11/18 |
5፡00-6፡00 |
|
3 |
ኤም ዲ ኤም ትሬዲንግ ኃላ.የተ.የግ.ማግበር |
አዲሱ ገበያ |
ኤሊያስ አስቻለው |
ለመኖርያ አገልግሎት(G+2) |
አ.አ |
የካ |
03 |
YK11514141820054015 |
200 |
15,580,375 |
2/11/18 |
5፡00-6፡00 |
|
4 |
የሺመቤት በለው |
ጦና |
እንግዳው ቢሰጠኝ |
ለመኖርያ ቤት |
ወ/ሶዶ |
|
|
ሾ/4900/08 |
200 |
2,706,000 |
1/11/18 |
5፡00-6፡00 |
ማሳሰቢያ፡
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ከላይ ከተራ ቁጥር 1-3 የተገለጹት ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳው ወይም ሕጋዊ ወኪሉ፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የባንኩ ዋናው መ/ቤት ጊዜያዊ ጽ/ቤት በሚገኝበት ህንጻ ውስጥ ይካሄዳል። በተራ ቁጥር 3 የተገለጸው ጨረታ ደግሞ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቱ በሚገኝበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል። ተበዳሪው/አስያዡ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን/ጊዜ ይካሄዳል።
- ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል። ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል።
- የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል።
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።
- ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል።
- ለተጨማሪ መረጃ፡፡-ሰሚት ጊዮርጊስ ቅርንጫፍ 011-614-0921፣ ፊንፊኔ ቅርንጫፍ 011-557-0200 ፣ አዲሱ ገበያ ቅርንጫፍ 011-470-7735፣ ጦና ቅርንጫፍ 046-180-5358፣ ወይም የሕግ አገልግሎት 011 557-0075/ 011 557 0135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።
- ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አዋሽ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-07-09
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-07-09 12:00
- Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Awash Bank Share Company
- Bid bond: 25%
- Published: Jun 07, 2026
- Posted at: 2026-06-08T13:01:40.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.