አቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

  • አቢሲንያ ባንክ /አማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ ውስጥ የተመለከተውን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረትን ብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
  • ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼  (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሠራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ።
  • የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አሥራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት መረከብ ይኖርበታል። በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ በሲ.ፒ.ኦ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል። በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ይመለስላቸዋል።
  • ተበዳሪው/መያዣ ሰጪው/ በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ። ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል::
  • የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግሥት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ግብር፣ 15% የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል። ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለባንኩ የሚከፍል ሲሆን ለቀሪው የሊዝ ክፍያ ገዢው ከሚመለከተው የመንግሥት አካል ጋር ይዋዋላል።
  • ንብረቱን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ ለመጎብኘት ወይም ለማየት ይቻላል።
  • በባንኩ የብድር ፖሊሲና መመሪያ መሠረት መስፈርቱን ለሚያሟላ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢ /አሸናፊ/ ባንኩ ከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል።
  • የጨረታው ቦታ አዲስ አበባ ከተማ፣ ቂርቆስ ክ/ከተማ፣ ለገሐር በሚገኘው የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃ 4ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የጨረታ አዳራሽ ውስጥ ነው።
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 515 1153 እና 011 515 0711 በመደወል መጠየቅ ይቻላል።
  • ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የመያዣ ሰጪው ስም

የንብረቱ አይነት እና አገልግሎት

የ ቦታው ስፋት በካ.ሜ

የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር

ንብረቱ የሚገኝበ አድራሻ

የጨረታው መነሻ  ዋጋ በብር

ጨረታው የሚካሄድበት ቀን

የምዝገባ ሰዓት

የጨረታ

ሰዓት

ጨረታው የወጣው

1

አቶ አለሙ አመኑ

ተበዳሪው

የመኖሪያ ቤት

463.75

2081

አለታ ወንዶ ከተማ

1,117,169.13

ሐምሌ 08 ቀን 2018 ዓ.ም.

4:30-5:30

 

5:30-6:00

ለመጀመሪያ ጊዜ

2

አቶ አለሙ አመኑ

አቶ አለማየሁ አለሙ

የንግድ ቤት

265

2082

አለታ ወንዶ ከተማ

2,557,684.39

ሐምሌ 08 ቀን 2018 ዓ.ም.

8:30-9:30

9:30-10:00

ለመጀመሪያ ጊዜ

3

አቶ አለሙ አመኑ

ተበዳሪው

የመኖሪያ ቤት

512.55

2283

አለታ ወንዶ ከተማ

1,040,408.24

ሐምሌ 09 ቀን 201ዓ.ም.

4:30-5:30

5:30-6:00

ለመጀመሪያ ጊዜ

4

አቶ አለሙ አመኑ

አቶ አለማየሁ አለሙ

የመኖሪያ ቤት

645.09

2060

አለታ ወንዶ ከተማ

2,850,326.87

ሐምሌ 09 ቀን 2018 ዓ.ም.

8:30-9:30

9:30-10:00

ለመጀመሪያ ጊዜ

5

አቶ አለሙ አመኑ

ተበዳሪው

የንግድ ቤት

799.18

የይዞታመለያ ቁጥር SD001080402006

ሐዋሳ ከተማ

13,530,735.32

ሐምሌ 06 ቀን 2018 ዓ.ም.

8:30-9:30

9:30-10:00

ለመጀመሪያ ጊዜ

6

አቶ አለሙ አመኑ

ተበዳሪው

በካርታው ለመኖሪያ ቤት የተፈቀደ እና በግንባታ ላይ የሚገኝ 

1277.92

የይዞታመለያ ቁጥር SD001080402002

ሐዋሳ ከተማ

44,549,306.66

ሐምሌ 06 ቀን 201ዓ.ም.

4:30-5:30

5:30-6:00

ለመጀመሪያ ጊዜ

 

7

አቶ አለሙ አመኑ

ተበዳሪው

የንግድ ቤት

700

የቦታውመለያ ቁጥር HUB114/98CB-5

ሐዋሳ ከተማ

16,569,858.94

ሐምሌ 03 ቀን 2018 ዓ.ም.

8:30-9:30

9:30-10:00

ለመጀመሪያ ጊዜ

8

ፍራንኩን ኢትአውቶሞቲቭ ኢንጂነሪንግ ማህበር

ተበዳሪው

ለኢንዱስትሪ አገልግሎት

10,000.00

WLBEN/8157/BL9

ሸገር ከተማ ሱሉልታክ/ከተማ

156,500,311.38

ሐምሌ 03 ቀን 2018 ዓ.ም.

4:30-5:30

5:30-6:00

ለመጀመሪያ ጊዜ

9

አቶ በልስቲ አዲስ

አቶ አበበ አዲስ

የመኖሪያ ቤት

232.67

የይዞታመለያ ቁጥር AA000100705164

አዲስ አበባ  ጉለሌ ክ/ከተማ

15,475,175.75

ሐምሌ 01 ቀን 2018 ዓ.ም.

8:30-9:30

9:30-10:00

ለመጀመሪያ ጊዜ

 


Tender details

  • Deadline: 2026-07-16
  • Bid closing time: 16:00
  • Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-07-16 16:00
  • Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Bank of Abyssinia S.C.
  • Buyer address: Addis Ababa Ethiopia
  • Bid bond: 25%
  • Published: Jun 07, 2026
  • Posted at: 2026-06-08T14:24:41.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders