የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ ሽታሁን መኮነን እና በአፈ/ተከሳሾች ጌትነት ዳኛው መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በአፈ ተከሳሽ አቶ ጌትነት ዳኛው ስም በአገው ግምጃ ቤት በእንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ፣ በምዕራብና በደቡብ መንገድ እንዲሁም በሰሜን ክፍት ቦታ ተዋስኖ የሚገኘው ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 4,439,681.60 (አራት ሚሊዮን አራት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ ሺህ ስድስት መቶ ሰማንያ አንድ ብር ከስልሳ ሳንቲም) በጫረታ ይሸጣል፡፡ ጨረታው ከሰኔ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሀምሌ 01/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት ቆይቶ ሀምሌ 01/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 5፡30 እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በሲፒኦ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-08
- Bid closing time: 11:30
- Bid opening: 2026-07-08 11:30
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: Jun 08, 2026
- Posted at: 2026-06-09T07:03:46.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.