የቤት ሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ አቶ ዝናዉ አማሬ እና በአፈ/ም ተከሳሽ ተስፋሁን ጳዉሎስ መካከል ባለዉ የአፈጻጸም ክስ መነሻ በአፈ/ም ተከሳሽ ተስፋሁን ጳዉሎስ ስም በሳይት ቁጥር DS-14 ተመዝግበው የሚገኝ በስተሰሜን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት በስተደቡብ የግለሰብ ይዞታ በስተምሥራቅ የግለሰብ ይዞታ በስተምዕራብ መንገድ &DS-13 በስተሰሜን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት በስተደቡብ የግለሰብ ይዞታ በስተምሥራቅ የግለሰብ ይዞታ በስተምዕራብ መንገድ በሚያዋስነው በ500 ካ.ሜትር ቦታ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ ላይ ያለውን የቤቱ መነሻ ግምት 3,515,517.01 (ሶስት ሚሊዮን አምስት መቶ አስራ አምስት ሺህ አምስት መቶ አሥራ ሰባት ብር ከ ዘሮ አንድ ሳንቲም) የሆነውን የከተማ ቤት በቀን 30/10/2018 ዓ.ም ላይ ለሐራጅ ጨረታ ሽያጭ ስለሚወጣ ቤቱን ተጫርቶ ለመግዛት የሚፈልግ ተጫራች የቤቱ መነሻ ዋጋ 5% ሲፒኦ (CPO) አሠርቶ በመያዝ ቤቱ በሚገኝበት ሥፍራ ተገኝቶ እንዲጫረት ሲል የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዟል።

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የወላይታ ዞን
ከፍተኛ ፍ/ቤት መደበኝ የፍ/ር ችሎት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-07
  • Publishing entity: South Ethiopian Regional Government State Wolaita Zone High Court
  • Bid bond: 5%
  • Published: Jun 08, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders