የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የደንብ ልብስ አይነቶች ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
Description
ድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር EEP/TBP/NCB/13/2018
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተዘረዘሩትን የደንብ ልብስ አይነቶች ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ።
- ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ በግዥ ኤጀንሲ የአቅራቢዎች ዝርዝር ድረ-ገጽ ላይ የተመዘገበ መሆን አለባቸው።
- ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት የካ ክ/ከ ወረዳ 9 ኮተቤ ብረታ ብረት ፋብሪካ ፊት ለፊት በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና መ/ቤት፣ ትራንስሚሽን ቢዝነስ ግዥ ቢሮ የማይመለስ ብር 1000.00 /አንድ ሺህ ብር/ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።
- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለጹትን የደንብ ልብስ አይነቶች በሚመለከት የመወዳደርያ ሰነዳቸውን ዝርዝር በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ቁጥር EEP/TBP/NCB/13/2018 ብሎ በመጻፍ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው መሠረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
ተጫራቾች ከዚህ በታች በተዘረዘረው የአቅርቦት ግዥ መወዳደር ይችላሉ።
|
የአቅርቦት ግዥ ዓይነት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
የጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት |
የጨረታው መክፈቻ ቀንና ሰዓት |
|
ሎት-1 የደንብ ልብስ የተዘጋጀ |
ለሎት አንድ ብር 50,000.00 |
ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት |
ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት |
|
ሎት-2 የደንብ ልብስ የተዘጋጀ |
ለሎት ሁለት ብር 50,000.00 |
||
|
ሎት-3 የደንብ ልብስ ሰራተኞች ተለክተው ተሰፍቶ የሚቀርብ |
ለሎት ሶስት ብር 10,000.00 |
- ገዥው ግዥውን ለመፈጸም የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ተጫራቾችለሚፈልጉትመረጃ በስልክቁጥር፡- 011 673 2190 መደወልይችላሉ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
Tender details
- Deadline: 2026-06-23
- Bid closing time: 14:00
- Bid opening: 2026-06-23 14:30
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Ethiopian Electric Power
- Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid document price: 1000.00 /አንድ ሺህ ብር/
- Published: Jun 08, 2026
- Posted at: 2026-06-09T08:28:42.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.