የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በፍ/ባለመብት አቤልነህ እጅጉ ህንፃ ላይ የሚጣል እቁብ እና በፍርድ ባለ እዳ አቶ ባድማው ታረቀኝ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በቁጭ ከተማ ቀበሌ 02 ክልል ውስጥ የሚገኘውን የፍርድ ባለ እዳ ንብረት የሆነውን በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ባድማው፣ በሰሜን ሙላቱ ዲንቃ እንዲሁም በደቡብ መላኩ ቢዘንጋው የሚያዋስነው 400 ካ.ሜ የመኖሪያ ቤት የግምቱ መነሻ ዋጋ ብር 1,226,996 (አንድ ሚሊዮን ሁለት መቶ ሃያ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ስድስት ብር)በጫረታ ይሸጣል፡፡ ጨረታው የሚካሄድበት ቀን ሐምሌ 01/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ነው፡፡ ስለዚህ የባለእዳው ንብረት በጨረታ መግዛት የምትፈልጉ ሁሉ ከላይ በተጠቀሰው ቦታና ሰዓት በመገኘት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን አሸናፊው እንደታወቀ የሽያጭ ገንዘብ ውስጥ ቢቻል ሙሉውን ካልተቻለ ¼ ኛውን በምዕራብ ጎጃም ዞን ከ/ፍ/ቤት በሞዴል 85 የሚያስይዙ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- በአዋሳኝ የተጠቀሰው ቤት 400 ካ.ሜ ቦታ ላይ የተሰራ ቤት በ301.28 ካ.ሜ ቦታው ላይ ባረፈበት ዳሽን ባንክ ለብር 900,000 (ዘጠኝ መቶ ሺህ ብር) ብድር የመያዣ ያለው ነው፡፡
የምዕራብ ጎጃም ዞን ከ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-08
- Bid closing time: 08:30
- Bid opening: 2026-07-08 08:30
- Region: Amhara
- Publishing entity: West Gojam Zone High Court
- Published: Jun 08, 2026
- Posted at: 2026-06-09T12:12:08.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.