የቤትና ቦታ የሀራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሀራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
አፈ/ከሳሽ -ዋልያ ካፒታል ዕቃ ፋይናስ ንግድ ሥራ
አፈ/ተከሳሽ--- አብዮት ዘለቀ
መካከል ስላለው አፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ በመራዊ ከተማ ቀበሌ 02 በአፈ/ተከሳሽ በወ/ሮ በላይነሽ ደባሱ ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን በአዋሳኝ በምስራቅ አበባ ጥላሁን በምዕራብ መንገድ በሰሜን መንገድ በደቡብ ቄስ አበባው ጥላሁን መካከል ተዋስኖ የሚገኘውን ቤትና ቦታ መነሻ ዋጋ ብር 3,125,000 /ሦስት ሚሊዮን አንድ መቶ ሃያ አምስት ሺህ ብር/ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00-6፡00 ሰዓት ድረስ በግልፅ ጨረታ ስለሚሽጥ ሆኖ ለጨረታ የወጣው ቤት የሊዝ ዕዳ ብር 37,500 /ሰላሳ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ብር/ መሆኑን አውቃችሁ ማንኛውም ተጫራች ንብረቱ በሚገኝበት በመራዊ ከተማ ቀበሌ 02 በመገኘት ማንነታቸሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየለፅን፣ በዕለቱ ጨረታውን ያሸነፈ ያሸነፈበትን 1/4ኛውን በሞ/85 ጨረታው እንደተጠናቀቀ ወዲያውኑ የሚያስይዝ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል።
የባሕር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-04
- Bid closing time: 10:00
- Bid opening: 2026-07-04 10:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Bahir Dar and Localities High Court
- Published: Jun 10, 2026
- Posted at: 2026-06-10T08:31:59.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.