Property and building foreclosure
የቦታ ስፋቱ 200 ካ.ሜ የሆነ ቤት የሐራጅ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
Property and building foreclosureHouse and Building SaleSales, Disposals and Foreclosure
South Ethiopia Regional State
Description
የቤት ሽያጭ ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፌ/ም ከሳሽ መተማመን ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ወላይታ ሶዶ ቅርንጫፍ እና በአፈፃጸም 2ኛ ተከሳሽ አቶ ሲሳይ ባትሬ በአፈፃፀም 3ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ አለምነሽ አለሙ መካከል ባለው ክስ መነሻ በ2ኛ አፈፃፀም ተከሳሽ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በሶዶ ከተማ በዋዱ ቀበሌ ዴሪ መንደር በሳይት ፕላን ቁጥር ሽ/613/2011 የቦታ ስፋት 200 ካ.ሜ አዋሳይኞች በሰሜን መንገድ፣ በደቡብDH-144፣ በምዕራብ የግለስብ ይዞታ፣ በምስራቅ መንገድ የሚያዋስኑት ይዞታ ላይ ያረፈው መኖርያ ቤት በመነሻ ዋጋ 629,600 (ስድስትመቶ ሃያ ዘጠኝ ሺህ ስድስት መቶ) ብር በሆነው በቀን 08/11/2018 ዓ/ም ከቀኑ 4፡30 ሰዓት እስከ 6፡30 ባለው ጊዜ ውስጥ ማነኛውም ተጫራች የቤቱን ዋጋ 1/4ኛ ወይም 157400 (አንድ መቶ ሃምሳ ሰባት ሺህ አራት መቶ ብር) በሲፕኦ(CPO) በቅድሚያ በማስያዝ በቦታው በመገኘት ተጫርተው መግዛት የሚችል መሆኑን በደ/ኢት/ያ ክልል የሶዶ ከተማ አስ/ር ከፍተኛ ፍ/ቤት አዟል።
ደቡብ ኢትዮጵያ የሶዶ ከተማ አስ/ር ከፍተኛ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-15
- Bid closing time: 12:30
- Bid opening: 2026-07-15 12:30
- Region: South Ethiopia Regional State
- Publishing entity: የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍ /ቤት
- Bid bond: 1/4ኛ ወይም 157,400 (አንድ መቶ ሃምሳ ሰባት ሺህ አራት መቶ ብር)
- Published on: Addis Zemen (Jun 11, 2026)
- Posted at: 2026-06-11T08:01:34.000Z