የቦታ ስፋቱ 200 ካ.ሜ የሆነ ቤት የሐራጅ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የቤት ሽያጭ ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፌ/ም ከሳሽ መተማመን ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ወላይታ ሶዶ ቅርንጫፍ እና በአፈፃጸም 2ኛ ተከሳሽ አቶ ሲሳይ ባትሬ በአፈፃፀም 3ኛ ተከሳሽ ወ/ሮ አለምነሽ አለሙ መካከል ባለው ክስ መነሻ በ2ኛ አፈፃፀም ተከሳሽ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በሶዶ ከተማ በዋዱ ቀበሌ ዴሪ መንደር በሳይት ፕላን ቁጥር ሽ/613/2011 የቦታ ስፋት 200 ካ.ሜ አዋሳይኞች በሰሜን መንገድ፣ በደቡብDH-144፣ በምዕራብ የግለስብ ይዞታ፣ በምስራቅ መንገድ የሚያዋስኑት ይዞታ ላይ ያረፈው መኖርያ ቤት በመነሻ ዋጋ 629,600 (ስድስትመቶ ሃያ ዘጠኝ ሺህ ስድስት መቶ) ብር በሆነው በቀን 08/11/2018 ዓ/ም ከቀኑ 4፡30 ሰዓት እስከ 6፡30 ባለው ጊዜ ውስጥ ማነኛውም ተጫራች የቤቱን ዋጋ 1/4ኛ ወይም 157400 (አንድ መቶ ሃምሳ ሰባት ሺህ አራት መቶ ብር) በሲፕኦ(CPO) በቅድሚያ በማስያዝ በቦታው በመገኘት ተጫርተው መግዛት የሚችል መሆኑን በደ/ኢት/ያ ክልል የሶዶ ከተማ አስ/ር ከፍተኛ ፍ/ቤት አዟል።
ደቡብ ኢትዮጵያ የሶዶ ከተማ አስ/ር ከፍተኛ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-15
- Publishing entity: የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍ /ቤት
- Bid bond: 1/4ኛ ወይም 157,400 (አንድ መቶ ሃምሳ ሰባት ሺህ አራት መቶ ብር)
- Published: Jun 11, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.