አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ. |
የተበዳሪው ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የንብረት አስያዥ ስም |
የቦታ አገልግሎት |
ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካ.ሜ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
የጨረታ ቀን |
የጨረታ ሰዓት |
||
|
ከተማ |
ክፍለ ከተማ |
ቀበሌ/ወረዳ |
||||||||||
|
1 |
ጌታሲል ተስፋሁን |
ካሜሮን አቬኑ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት ( በጋራ መኖርያ ህንጻ ውስጥ የሚገኝ ቤት) |
አ.አ |
ለሚ ኩራ |
08 |
AA000060809925020103 |
171.21 |
12,013,292 |
8/11/18 |
4፡00-5፡00 |
|
2 |
ሄሉያ ትሬዲንግ ሃላ.የተ.የግ.ማህበር |
22 ማዞርያ |
ዳና ሂብሮ |
ለመኖርያ ቤት G+2 ያላለቀ |
አ.አ |
የካ |
12 |
AA000051207801 |
704 |
41,926,435 |
8/11/18 |
5፡00-6፡00 |
|
ወዴሳ ያቺሲ |
ለንግድ(ነዳጅ ማደያ) |
ሻኪሶ |
|
|
WLBMSH/3285/015 |
4009 |
12,522,000 |
8/11/18 |
8፡00-9፡00 |
|||
|
ፌደሳ ወዴሳ |
ለመኖርያ ቤት |
ሻኪሶ |
|
|
WBILM/SH/240/0112 |
200 |
1,644,000 |
9/11/18 |
8፡00-9፡00 |
|||
|
ፌደሳ ወዴሳ |
ለመኖርያ ቤት |
ሻኪሶ |
|
|
WBILMSH/105/012 |
500 |
2,774,400 |
9/11/18 |
4፡00-5፡00 |
|||
|
3 |
መልከጻዲቅ ገበየሁ |
አብዋሬ ገበያ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት አራብሳ ኮንዶሚኒየም ብሎክ 651/44 |
አ.አ |
ለሚ ኩራ |
|
AA0000611024136510444 |
54.33 |
4,002,328 |
9/11/18 |
5፡00-6፡00 |
|
4 |
ደሳለኝ ሰኢድ |
ቀጨማ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት G+3(ያላለቀ) |
አዳማ |
|
|
PN-10/163/99 |
532.5 |
16,718,130 |
8/11/18 |
5፡00-6፡00 |
|
5 |
ሰኢድ በድሪ |
ናፊ |
ዘቢባ ሰኢድ |
የንግድ ቤት |
ነቀምቴ |
|
|
5663/n/BIFLMN/13 |
130 |
2,564,577 |
9/11/18 |
5፡00-6፡00 |
|
6 |
ገመቺስ አበበ |
ፒያሳ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት |
ሰንዳፋ |
|
|
597/788/2001 |
160 |
1,522,959 |
10/11/18 |
5፡00-6፡00 |
|
7 |
አብረሃም አለሙ |
ባህር ዳር |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት |
አዴት |
|
|
ከአገ/116062/14 |
142 |
2,462,970 |
9/11/18 |
5፡00-6፡00 |
|
8 |
መቅድም ወርቁ |
አቃቂ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት(ቢሾፍቱ ኮንዶሚኒየም ብሎክ 3/23 |
ቢሾፍቱ |
ጨለለቅ |
|
DA/LB/B3/4TH/R23 |
66.67 |
2,000,100 |
10/11/18 |
5:00-6:00 |
ማሳሰቢያ፡
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ከላይ በተራ ቁጥር 1 -3 የተጠቀሱት ንብረቶች ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳው ወይም ሕጋዊ ወኪሉ፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የባንኩ ዋናው መ/ቤት ጊዜያዊ ጽ/ቤት በሚገኝበት ህንጻ ውስጥ ይካሄዳል። ከተራ ቁጥር 4-8 የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ ደግሞ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል። ተበዳሪው/አስያዡ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን/ጊዜ ይካሄዳል።
- ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል። ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል።
- የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል።
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።
- ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል።
- ለተጨማሪ መረጃ፡፡- 22 ማዞርያቅርንጫፍ 011-1154-1457፣ አብዋሬ ገበያ ቅርንጫፍ 011-126-0134፣ ካሜሮን አቬኑ ቅርንጫፍ 011 666-2429፣ ቀጨማ ቅርንጫፍ 022-111-8302፣ ናፊ ቅርንጫፍ 057-660-9735፣ ፒያሳ ቅርንጫፍ 011 111-9454 ፣ ባህርዳር ቅርንጫፍ 058 220-0671፣ አቃቂ ቅርንጫፍ 011 434-0723 ወይም የሕግ አገልግሎት 011 557-0075/ 011 557 0135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።
- ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አዋሽ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-07-17
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-07-17 12:00
- Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Awash Bank Share Company
- Bid bond: 25%
- Published: Jun 14, 2026
- Posted at: 2026-06-15T13:19:04.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.