የቱም ማረሚያ ተቋም በፍ/ቤት የህግ ታራሚዎች የምግብ እህልና ማጣፈጫ አወዳድሮ ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ከሐምሌ 1/2018 እስከ ሰኔ 30/2019 ዓ.ም ድረስ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል
Description
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
በደ/ም/ኢ/ሕ/ማ/ፖ/ኮሚሽን የቱም ማረሚያ ተቋም በፍ/ቤት ትዕዛዝ በህግ ጥላ ስር ሆነው በመታረም ላይ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች የምግብ እህልና ማጣፈጫ አወዳድሮ ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ከሐምሌ 1/2018 እስከ ሰኔ 30/2019 ዓ.ም ድረስ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።
ስለሆነም፡-
- ህጋዊና በመስኩ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው
- የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ
- የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለው
- የውል ማስከበሪያ ሲፒኦ ብር 10,000 /አስር ሺህ ብር/ የኢ/ን/ባንክ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችል
- የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ብር 50,000 /ሃምሣ ሺህ / በጥሬ ገንዘብ ወይም የኢ/ን/ባንክ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችል
- የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል
- የቀለብ አቅርቦቱን በራሱ ትራንስፖርት በተቋሙ ግቢ ድረስ በማምጣት ማስረከብ የሚችል
- ዊዝሆልዲንግ (3%) ለመቁረጥ ፍቃደኛ የሆነ
- ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር ሁኔታ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ
- ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከመጣበት ቀን አንስቶ ለ10 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ ይውላል
- በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልግ ስልክ ቁጥር 0939305590 ደውለው መረዳት ይችላሉ
- ጨረታው የሚከፈተው ማጂ ቱም ከተማ አስ/ር ቱም ማረሚያ ተቋም ቢሮ ቁጥር 4 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለ10 ተከታታይ ቀናት ሲሆን በ10ኛው ቀን ተጫራቾች (ህጋዊ ወኪሎቻቸው) በተገኙበት ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
- የተጫራቾች አለመገኝት የጨረታውን ሂደት አያስተጓጉለውም
- ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው
በደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ በማረሚያ ፖሊስ ኮሚሽን
የቱም ማረሚያ ተቀም
Tender details
- Deadline: 2026-06-25
- Publishing entity: Yetum Correctional Center
- Bid bond: 50,000 ብር
- Published: Jun 16, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.