የወልቂጤ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሳተላይት ካምፓስ በ30/9/2018 ያወጣውን ጨረታ ሰርዟል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ ስስመሰረዝ

በ30/9/2018 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ የወጣው የወልቂጤ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሳተላይት ካምፓስ የነባር G+2 ህንፃ ጥገና ስራ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ስላገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ የተሰረዘ መሆኑን እንገልፃለን።

ስልክ 011-365-8463
የወልቂጤ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሳተላይት ካምፓስ
ወልቂጤ

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ 

https://tender.2merkato.com/tenders/6a26866f0a538a0717000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-06-27
  • Publishing entity: የወልቂጤ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና ሳተላይት ካምፓስ
  • Published: Jun 17, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders