ኦሞ ባንክ (አ.ማ. ጂንካ ዲስትሪክት) የመኖሪያ ቤት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ ይሸጣል
Description
የመጀመሪያ ዙር ሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
ኦሞ ባንክ (አ.ማ ጂንካ ዲስትሪክት በአዋጅ ቁጥር 97/90 ፣ 98/90 እና 1147/2010 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በዋስትና የያዘውን ንብረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ ይሸጣል።
|
ተ/ቁ |
የተበዳሪው ሥም |
የንብረት አስያዥ ሥም |
ለጨረታ የቀረበው መያዥያ |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የካርታ ቁጥር |
የጨረታው ቀንና ሰዓት |
||||
|
ከተማ/ወረዳ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካሬ |
የንብረት መነሻ ዋጋ ብር |
ቀን
|
ሰዓት
|
|||||
|
1 |
አቶ ታመኔ አክመሶ |
አቶ ታመኔ አክመሶ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ጋዜር |
024/2015
|
267
|
150,000 |
23/10/2018 ዓ.ም |
3:30-4:00
|
|
2 |
ጥረት አጣና ማህበር |
ወ/ሮ ፋሲካ አዛዮ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ጋዜር |
94/2014 |
230 |
150,000 |
23/10/2018 ዓ.ም |
4:00-4:30
|
|
3 |
አቶ ዘርን ጋንግሲ |
አቶ ዘርን ጋንግሲ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ጋዜር |
69/2013 |
340 |
150,000 |
23/10/2018 ዓ.ም |
4፡30-5፡00 |
|
4 |
ወ/ሮ ተስፋነሽ ያበል |
ወ/ሮ ተስፋነሽ ያበል |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ጋዜር |
78/2005 |
145 |
250,000 |
23/10/2018 ዓ.ም |
5፡00-5፡30 |
|
5 |
አቶ ቡልማይ ይዝንቶ |
አቶ ቡልማይ ይዝንቶ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ቶልታ |
36/007/06 |
148 |
150,000 |
24/10/2018 ዓ.ም |
3:30-4:00
|
|
6 |
አቶ ስንታየሁ ይመር |
አቶ ስንታየሁ ይመር |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ቶልታ |
403/007/18 |
150 |
70,000 |
24/10/2018 ዓ.ም |
4:00-4:30
|
|
7 |
ዝግባ ከብት ድለባ ማህበር |
አቶ ደጉ ጉጆ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ቶልታ |
823/007/11 |
258.5 |
170,000 |
24/10/2018 ዓ.ም |
4፡30_5፡30 |
|
8 |
አቶ ገ/ስላሴ ማስባይስ |
አቶ ተስላሴ ማስባይስ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ቶልታ |
175/007/08 |
156 |
220,000 |
24/10/2018 ዓ.ም |
5፡00_5፡30 |
|
9 |
እንደግ እላቂ እቃ ማህበር |
አቶ አዳሙ ኤስማይ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ቶልታ |
476/07/10 |
150 |
200,000 |
24/10/2018 ዓ.ም |
5፡30_6፡00 |
|
10 |
ሰርቶ መለወጥ ማህበር |
አቶ አጅቤ ዶሎ |
የመኖሪያ ቤት |
ደቡብ አሪ |
ቶልታ |
294/07/8 |
260 |
200,000 |
24/10/2018 ዓ.ም |
6፡00_6፡30 |
ማሳሰቢያ፡-
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ከፍያ ማዘዣ ሲፒኦ አሰርተው ከጨረታው ቀን በፈት ማስያዝ ወይም ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ይዘው መቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው በሰንጠረዥ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ህጋዊ ወክሎቻቸው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወከሎቻቸው ታዛቢዎች በተገኘበት ይካሄዳል፤
- ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል።
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስም።
- ንብረቱ በገዥው ሥም እንዲዛወር ባንኩ ለሚመለከተው የመንግስት አካል ደብዳቤ ይጽፋል።
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ወይም ሲድሩ ከተከፈለ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ጨረታውን ያሸነፈው አካል የተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ አስፈላጊውን ከፍያ ይፈጽማል።
ኦሞ ባንክ (አ.ማ.) ጂንካ ዲስትሪክት
Tender details
- Deadline: 2026-07-01
- Publishing entity: OMO Bank S.C.
- Bid bond: 10%
- Published: Jun 17, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.