ዳሸን ባንክ አ.ማ. የመኖሪያ ቤት እና ትምህርት ቤት ባሉበት ሁኔታ በሀራጅ ይሸጣል

Description

የሐራጅ ማስታወቂያ

የሐራጅ ቁጥር ዳባ/ሃዲ/002/2026

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የሚከተሉትን የተበዳሪ /አስያዥ /ቤት/ቶች ባሉበት ሁኔታ በሀራጅ ይሸጣል።

.

የተበዳሪዉ ስም

አበዳሪዉ ቅርንጫፍ

የአስያዥ ስም

ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ

የንብረቱ አይነት/ አገልግሎት

የጨረታው መነሻ ዋጋ

 

ጨረታዉ የሚካሄድበት

ጨረታዉ የሚካሄድበት ጊዜ

 

ከተማ

ቀበሌ

የካርታ ቁጥር

 የቦታ ስፋት

ቀን

ሰዓት

1

ቤሪያ ዩኒዬን

ሃዋሳ ቲቲ

ተበዳሪዉ

ሃዋሳ ዙሪያ ወረዳ፣ ዶሬ ባፋኖ

01 ቀበሌ

0000025

4,585 ካ.ሜ

 

ትምህርት ቤት

 

1,582,274

 

ሐምሌ 15 ቀን 2018 ..

4:00-6:00

 

በድጋሜ

 

2

አቶ ኤሊያስ ዮሃንስ

 

ሞያሌ

 

ተበዳሪዉ

 

ኦሮሚያ ክልል ፤ሞያሌ ከተማ

ሞያሌ ከተማ 02 ቀበሌ

A74/71074/2013

 

300 ካ.ሜ

 

የመኖሪያ ቤት

 

2,252,310

 

ሐምሌ 29 ቀን 2018 .

4:00-6:00

 

ለመጀመሪያ ጊዜ

 

3

አቶ ታፈሰ እሽኔ

በንሳ

ተበዳሪዉ

ሲዳማ ክልል በንሳ ከተማ

03 ቀበሌ

1907/2005

 

97 .

የመኖሪያ ቤት

257,272

ሐምሌ 17  ቀን 2018 .

4:00-6:00

 

በድጋሜ

 

ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በዳሸን ባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) በጨረታዉ ዕለት ይዘዉ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
  2. ጨረታዉ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀዉ ቀን እና ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል።
  3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ታክስ ፣ዉዝፍ የሊዝ ክፍያ ፣ተጨማሪ እሴት ታክስን እና በሌላም ከስም ዝዉዉር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢዉ ይከፍላል።
  4. ከፍተኛ ዋጋ የሰጠዉ ተጫራች በጨረታዉ አሸናፊ ነዉ የሚባለዉ ከባንኩ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሁፍ ሲደርሰዉ ብቻ ነዉ።
  5. የጨረታዉ አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ዉስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፈል ግን ጨረታዉ ተሰርዞ ያስያዘዉ ገንዘብ አይመለስለትም፡፡በጨረታዉ ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል።
  6. በጨረታዉ ላይ አስያዥና ተበዳሪዉ ወይም ህጋዉወኪሎቻቸዉ መገኘትይችላሉ ባይገኙም ጨረታዉ በሌሉበት ይካሄዳል።
  7. የተጫራቾች ምዝገባ ከሀራጅ መዝጊያ 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል።
  8. ጨረታዉ ተጀምሮ በተቀመጠዉ ሰዓት ዉስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል።
  9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 046 212 65 37 ወይም 046-212 55 73 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል።

ዳሸን ባንክ አ.ማ.


Tender details

  • Deadline: 2026-08-05
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀን የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-08-05 12:00
  • Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀን የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Dashen Bank S.C.
  • Bid bond: 25%
  • Published: Jun 17, 2026
  • Posted at: 2026-06-17T10:36:01.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders