በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሌጅ የጨረታ ማረሚያ አውጥቷል

Description

ማረሚያ

የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሌጅ በ2019 በጀት ዓመት በኮሌጁ ለሚገኙ የተለያዩ የሥራ ክፍሎች መገልገያ የሚውሉ እቃዎች ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ገፅ 38 ላይ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ በግዥ መለያ ቁጥር AAPPC 004/18 የወጣ ሲሆን ሆኖም ከተዘረዘሩት ሎቶች ውስጥ ሎት 6 የጥገና፤ የቧንቧ ውሃ እና የኤሌክትሪክ እቃዎች በስህተት ሳይካተት የወጣ በመሆኑ በዚህ ማስታወቂያ የታረመ ሲሆን የተቀረው የማስታወቂያ ዝርዝር ቀደም ሲል ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ/ም በወጣው ማስታወቂያ የሚቀጥል መሆኑን እንገልፃለን።

 ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/6a2bb5960a538ac2aa000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-06-22
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን በ 4፡00 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-06-22 12:00
  • Bid opening (note): ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው ቀን በ 4፡30 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Addis Ababa City Administration Police Commission
  • Buyer address: ኮልፌ ቀራዮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ምሪያ ከጦርኃይሎች በስተግራ ቀለበት መንገድ ሲወርዱ የቀድሞው ቶታል 3 ቁጥር ማዞሪያ ሳይደርሱ
  • Bid bond: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid document price: 300 (ሶስት መቶ ብር)
  • Published: Jun 20, 2026
  • Posted at: 2026-06-20T08:20:47.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders