በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን አረርቲ ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት ለንግድ አገልግሎት የሚውል ቦታን በልዩ ጨረታ ማስተላለፍ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን አረርቲ ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት ለንግድ አገልግሎት የሚውል ቦታን በልዩ ጨረታ ማስተላለፍ ስለምንፈልግ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታውን ሰነድ በአረ/ከ/አስ/መሬት/ጽ/ቤት ድረስ በመምጣት ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

  • የጨረታ ሳጥኑ በ10 የስራ ቀን ከቀኑ 11፡00 ላይ ይታሸጋል።
  • ሳጥኑ በ11ኛው የስራ ቀን ውስጥ ከጠዋቱ 4፡00 ላይ ይታሸጋል።
  • የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ 500 ብር /አምስት መቶ ብር/
  • የጨረታ ሰነድ መሸጫ ቦታ አረርቲ ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት
  • ስልክ ቁጥር 0222230628

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዞን የአረርቲ ከተማ አስተዳደር መሬት ፅ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-02
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ቀን ከቀኑ 11፡00
  • Bid opening: 2026-07-03 12:00
  • Bid opening (note): በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛው የስራ ቀን ውስጥ ከጠዋቱ 4፡00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Arerti City Administration City and Infrastructure Office
  • Bid document price: 500.00 (አምስት መቶ ብር)
  • Published: Jun 21, 2026
  • Posted at: 2026-06-22T08:43:12.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders