ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር የተለያየ ወረቀት (Paper) በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

የሀገር ውስጥ የግዥ ጨረታ ሰነድ

ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ፡- Bank 45 GSM 82 or 84 CM roll paper, Bank 45 gsm 61X86 white paper and bond 60 gsm 61X86 white paper በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የቫት ተመዝጋቢ የምስክር ወረቀት፣ የንግድ ሰርተፊኬት እና ሌሎችም የህጋዊነት ማረጋገጫ ሰነዶች ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

2. ተጫራቾች በቅድሚያ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ/ ቢሮ ቁጥር 101 በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት ድረስ ቦሌ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን መግዛት ይኖርባቸዋል።

3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የዋጋቸውን 2% በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) በቅድሚያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

4. ተጫራቾች ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዶችን በተለያየ ፖስታ አሽገው ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከግዥ ክፍል በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ያስገባሉ።

5. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለው 15ኛው ቀን ከረፋዱ 3፡00 ሰዓት ላይ የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ በዚሁ እለት በ3፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኘበት በማህበሩ የስብሰባ አዳራሽ/የግዢ ክፍል ይከፈታል። 15ኛው ቀን በዝግ ቀን ከዋለ በቀጣይ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

6. ድርጅቱ ሌላ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፡-
 ስልክ ቁጥር 011 151 55005/ 011 551 8872
ፋክስ..011 551 8696
ፖ.ሳ.ቁጥር.. .2365
ቦሌ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ 
አዲስ አበባ
ቦሌ ማተሚያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 


Tender details

  • Deadline: 2026-07-07
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለው 15ኛው ቀን ከረፋዱ 3፡00 ሰዓት
  • Bid opening: 2026-07-07 12:00
  • Bid opening (note): ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለው 15ኛው ቀን ከረፋዱ 3፡30 ሰዓት
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Bole Printing P.L.C.
  • Buyer address: ቦሌ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ
  • Bid bond: 2%
  • Bid document price: 200 (ሁለት መቶ ብር)
  • Published: Jun 23, 2026
  • Posted at: 2026-06-23T09:24:02.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders