የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ስፋቱ 200 ካ.ሜ የሆነ መኖሪያ ቤት መሸጥ ይፈልጋል
Description
የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ ከሳሽ አቶ ኡፋይሳ ቦጋለ እና በአፈ/ተከሳሾች እነ ዮርዳኖስ ታዴዎስ (2-ሰዎች) መካከል ባለው የአፈ/ም ክስ መነሻነት ሆኖ በሶዶ ከተማ በመሐል ክ/ከተማ ዋዱ ቀበሌ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ የቦታ ቁጥር 597፣ በምስራቅ የቦታ ቁጥር 601፣ በምዕራብ የቦታ ቁጥር 603፣ የቦታ መለያ ቁጥር 602 በሆነው 200 ካ/ሜ ይዞታ ላይ ያለው ቤት መነሻ ዋጋ ብር 1,964,386.50 /አንድ ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ስልሳ አራት ሺህ ሶስት መቶ ሰማኒያ ስድስት ብር ከሃምሳ ሳንቲም/ የሆነው መኖሪያ ቤት በጨረታ የሚሸጠው በቀን 27/11/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 3፡00 – 6፡00 ሰዓት ሲሆን ቤቱን ለመግዛት የሚፈልግ ቀርቦ እንዲጫረት የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አዟል።
የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-03
- Publishing entity: South Ethiopian Regional Government State Wolaita Zone High Court
- Published: Jun 24, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.