ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ. ንብረቶች ባሉበት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
ኦሮሚያ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ስሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን በሰንጠረዡ ላይ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ባሉበት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
ለጨረታ የቀረበው ንብረት ዓይነት |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻና የቦታ ስፋት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ
|
የጨረታው ቀን፣ ሰዓት እና ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ |
ጨረታው የወጣው |
||
|
ከተማ፣ ክ/ከ/ወረዳ/ ቀበሌ |
የባለቤትነት መረጋገጫ ቁጥር |
የቤቱ ስፋት በካ.ሜ |
||||||||
|
1 |
ፕራሚድ ኮንስትራክሽን እና ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ተበዳሪው |
የንግድ ህንጻ (G+2) |
አዲስ ከተማ |
ሐዋሳ ከተማ ምስራቅ ክ/ከተማቴሶ ቀበሌ |
20987 |
4,464
|
109,574,595.17
|
ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከ4:00-5፡00 ስዓት ኦሮሚያ ባንክ ሐዋሳ ቅርንጫፍ ውስጥ |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|
2 |
ዋርካ ትሬዲንግ ሃውስ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
|
ተበዳሪው |
የኢንዱስትሪ ህንፃ (B+G+5) |
ወዴሳ |
ሸገር ከተማ፣ ገላንክ/ከተማ፣ሲዳ አዋሽ ወረዳ |
B/M/G/K/L/I/163/2002
|
16,166
|
604,056,780.70
|
ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከ4:00-5፡00 ሰዓት በዋና መስሪያ ቤት |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|
3 |
አቶ አብዲሳ መሀመድ ማሜ |
ተበዳሪው |
የመኖሪያ ቤት |
ቦሰት |
አዳማከተማ፣ ቦሌ ክ/ከተማጎሮ ቀበሌ |
OR001013014025
|
149.52 |
4,453,362.29
|
ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከ4:00-5፡00 ስዓት ኦሮሚያ ባንክ ቦሰት ቅርንጫፍ ውስጥ(አዳማ ከተማ የሚገኝ ) |
ለሶስተኛ ጊዜ
|
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ/ሲ.ፒ.ኦ በኦሮሚያ ባንክ ስም አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል:: በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል።
- ተ.ቁ 1 ላይ የተጠቀሰው ንብረት ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ኦሮሚያ ባንክ ሐዋሳ ቅርንጫፍ ውስጥ፤ ተ.ቁ 2 ቦሌ መንገድ ኦሎምፒያ አካባቢ አምራን ሆቴል አጠገብ የኦሮሚያ ባንክ ህግ አገልገሎት ቢሮ የሚገኝበት ናትሩት ሀውስ (ህንፃ) 9ኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ የጨረታ ክፍል ውስጥ እና ተ.ቁ 3 ኦሮሚያ ባንክ ቦሰት ቅርንጫፍ ውስጥ ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት ይካሄዳል:: ባስ ዕዳዎቹ ባይገኙም ጨረታው ይካሄዳል።
- የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ ሰዓት 5 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: የጨረታ መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ ከፍተኛ ዋጋ የሰጠ ተጫራቾ ካልተስቦ እስኪለይ ድረስ ጨረታው የሚቀጥል ይሆናል:: በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከባንኩ ህግ አገልግሎት ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል።
- ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች አሸናፊ መሆኑ በጽሁፍ ከተገስጸበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ አጠቃሎ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል:: በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው ሲፒኦ ስባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል:: በተጨማሪም ንብረቱ በድጋሚ ስሐራጅ ሲቀርብ ስሚፈጠረው ልዩነት ይጠየቃል።
- በባንኩ ብድር ፖሊሲ መሠረት የሚፈስገሙን ማስረጃ አሟልቶ ስቀረበ የጨረታ አሸናፊ ባንኩ ብድር ሊያመቻች ይችላል።
- ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ንብረቱን በማስተሳስር ሂደት ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ማናቸውም ግብር እና ታክስ፣ የሊዝ ክፍያ የተጨማሪ እሴት ታክስ፤ የስም ማዘዋወሪያ እና ማንኛውም ከጨረታው ጋር በተገናኘ መንግስት የሚጠይቀው ክፍያ ይከፍላል:: ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል።
- ውዝፍ የሊዝ ክፍያን በተመስከተ ከአዳ ተመላሽ ብር ካስ ከተመላሽ ብር ሳይ የሚከፈል ሲሆን ተመላሽ ብር ከሌለ ግን የንብረቱ ጨረታ አሸናፊ ውዝፍ የሊዝ ክፍያን ሙሉ በሙሉ የሚከፍል ይሆናል።
- ተጫራቾች ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዘው ለመጎብኘት ይችላሉ።
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 557 1372 እና ወይም 251911012049 ዋና መ/ቤት ሕግ አገልግሎት እና በ 011-273-42-93/011-273-43-04 ኦሮሚያ ባንክ አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ እንዲሁም በ 046-221-28 72 ኦሮሚያ ባንክ ሐዋሳ ቅርንጫፍ ፣ ለተ.ቁ 2 በ 011 111 8105 ኦሮሚያ ባንክ ወዴሳ ቅርንጫፍ እና ለተ.ቁ 3 በ 022-112-66 53 ኦሮሚያ ባንክ ቦሰት ቅርንጫፍ ደውለው መጠየቅ ይቻላል።
- ባንኩ ጨረታውን በማንኛውም ጊዜ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ.
Tender details
- Deadline: 2026-07-28
- Bid closing time: 11:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-07-28 11:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Oromia Bank S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: Jun 24, 2026
- Posted at: 2026-06-24T11:05:00.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.