የገንዳውሃ ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት ለንግድና ለመጋዘን አገልግሎት የተዘጋጀ ቦታን ለተጫራቾች ማስተላለፍ ይፈልጋል

Description

የሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ

የገንዳውሃ ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ 721/2004 አንቀፅ 8 ንዑስ አንቀፅ 1 በፊደል ተራ ከሀ እስከ ሠ በተዘረዘረው መሰረት ለንግድና ለመጋዘን አገልግሎት የተዘጋጀ ቦታን ለተጫራቾች ማስተላለፍ ይፈልጋል።

 ስለሆነም፣

1. አድራሻ ምዕ/ጎን/ዞን ገ/ውሃ ከተማ

2. የጨረታ ዙር 2ኛ

3. የጨረታው አይነት መደበኛ

4. የንግድ ቦታ ብዛት 7

  • CO-01 ስፋቱ 412.5ካ/ሜ
  • CO-02 ስፋቱ 412.5ካ/ሜ
  • CO-03 ስፋቱ 400ካ/ሜ
  • CO-04 ስፋቱ 400ካ/ሜ
  • CO-05 ስፋቱ 400 ካ/ሜ
  •  CO-o6 ስፋቱ 400ካ/ሜ
  •  CO-07 ስፋቱ 662.8 ካ/ሜ

5 .የመጋዘን ቦታ ብዛት 1 ስፋቱ 2978.6ካ/ሜ

6. የሰነድ ሽያጭ የማይመለስ 500ብር ክፍያ

7. ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ስራና ከተማ ልማት ቢሮ

በምዕራብ ጎንደር ዞን የገ/ውሃ የከተማ አስተ/መሬት ጽ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-09
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
  • Bid opening: 2026-07-09 17:00
  • Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: የገንዳውሃ ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት
  • Bid document price: 500.00 ብር
  • Published: Jun 25, 2026
  • Posted at: 2026-06-25T07:20:56.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders