Property and building foreclosure

የመኖሪያ ቤት የጨረታ ማስታወቂያ

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

በአፈፃፀም ከሳሽ ወ/ሮ ፍፁም ይርጉ እና በአፈፃፀም ተከሳሽ አቶ አውግቸው ዘውዴ መካከል ባለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በአፈፃፀም ተከሳሽ አቶ አውግቸው ዘውዴ የትዳር አጋር በሆነችው ወ/ሮ አለምቱ አርጋ ስም በይዞታ ማረጋገጫ ቁጥር 209/2007 በ300 ካ/ሜ ይዞታ ላይ ያረፈ መኖሪያ ቤት ከልዩ ልዩ ክፍሎች ጋር በስሟ ተመዝግቦ የሚገኝ በጂንካ ከተማ 02 ቀበሌ በሊዝ መንደር የሚገኘ መነሻ ዋጋ ግምት 1,810,160.00 ብር/አንድ ሚሊዮን ስምንት መቶ አስር ሺህ አንድ መቶ ስልሳ ብር/ የሆነው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒዮ 1/4 በቅድሚያ በማስያዝ እስከ 30/10/2018 ዓ.ም ድረስ መጫረት የሚችሉ መሆኑን የጂንካ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አዟል።

በደ/ኢ/ክ/መንግስት በኣሪ ዞን የጂንካ ከተማ የመጀ/ደ/ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-07-07
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): 30/10/2018 ዓ.ም.
  • Bid opening: 2026-07-07 12:00
  • Bid opening (note): 30/10/2018 ዓ.ም.
  • Region: South Ethiopia Regional State
  • Publishing entity: Jinka City Administration First Instance Court
  • Bid bond: 25%
  • Published on: Addis Zemen (Jun 28, 2026)
  • Posted at: 2026-06-29T07:32:27.000Z
← Back to all tenders