የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም በታተመው የሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በወጣው የሐራጅ ማስታወቂያ በተ.ቀ. 8 ላይ የተገለጸው ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ቲቺንግ እና ሆስፒታል ኃ/የተ/የግ/ማኅ ለወሰደው ብድር መከፈል በዋስትናነት የተሰጠው ባለቤትነቱ የወ/ሮ ዳንሴ ጉርሙ የሆነ ንብረት ጨረታ የሚከናወንበት ቀን ያልተገለፀ በመሆኑ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00- 6፡00 ይከናወናል

Description

እርማት፡

ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም በታተመው የሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በወጣው የሐራጅ ማስታወቂያ በተ.ቀ. 8 ላይ የተገለጸው ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ ቲቺንግ እና ሆስፒታል ኃ/የተ/የግ/ማኅ ለወሰደው ብድር መከፈል በዋስትናነት የተሰጠው ባለቤትነቱ የወ/ሮ ዳንሴ ጉርሙ የሆነ ንብረት ጨረታ የሚከናወንበት ቀን ያልተገለፀ በመሆኑ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00- 6፡00 ይከናወናል።

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 113-0508 በመደወል ወይም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋና መ/ቤት 42ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው ሕግ ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

 ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/6a201b220a538a0276000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-07-06
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-07-06 12:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Commercial Bank of Ethiopia
  • Published: Jun 28, 2026
  • Posted at: 2026-06-30T10:08:55.000Z
  • Buyer website: https://www.combanketh.com

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders