ዳሸን ባንክ የተለያዩ ንብረቶች መሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ክልል |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የንብረቱ ዓይነት |
መነሻ ዋጋ |
ጨረታው የሚከፈትበት ሂደት |
||||||
|
ከተማ |
ወረዳ |
ቀበሌ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካ/ ሜትር |
ቀን |
ሰዓት |
ቦታ |
||||||
|
1 |
አቶ ሽብሩ ስንታሮ |
በንሳ |
ሲዳማ |
መጆ |
አሮሬሳ
|
01 |
መ/ከ/ማ/1488/07 |
300 |
መኖሪያ ቤት |
774,899.00
|
07/11/2018 ዓ.ም. |
4፡30 |
ሓዋሳ ቀጠና ጽ/ቤት እና ዳሸን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት 6ኛ ወለል መሰብሰቢያአዳራሻ |
|
2 |
አቶ አሁንም ከበደ |
ዱከም
|
ኦሮሚያ |
ዱከም |
ደንካካ
|
01
|
B-GshB38/304-A7B |
8,000
|
ለሞቴል አገልግሎት የሚውል ቤት |
19,210,446.00
|
|||
|
የተበዳሪው ስም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
ለጨረታው የቀረበው ንብረት |
የጨረታው መነሻ ዋጋ ብር |
ንብረቱ የሚገኝበት ቦታ |
ጨረታው የሚከፈትበት ሂደት |
|||
|
የንብረቱ ዓይነት |
ብዛት |
ቀን |
ሰዓት |
ቦታ |
||||
|
አቶ አብዱላቲፍ አብዱልሃሚድ |
ኤርፖርት |
H-Profile |
62 |
905,832.00 |
ዱከም ከ/ከተማ መልካ ዱከም ወረዳ የባንኩ ንብረት ማስቀመጫ ግቢ ውስጥ (ከዳሮኒ ሆቴል በስተ ምዕራብ 100 ሜትር ገባ ብሎ) |
07/11/2018 ዓ.ም.
|
4:30
|
ዳሸን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ወለል መሰብሰቢያ አዳራሽ |
|
Aluminum panel (አሉሙኒየም ፓኔል) |
28 |
275,184.00 |
||||||
|
6 mm Mirror (ባለ 6 mm መስታወት)
|
3 |
11,250.00
|
||||||
ማሳሰቢያ
- ተጫራቾች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፊት ለፊት ከሚገኘው ዳሸን ባንክ አማ ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ወለል ፋሲሊቲስ ማኔጅመንት መምሪያ በአካል ቀርበው የተዘጋጀውን የዋጋ ማቅረቢያ ሠነድ መውሰድ ይችላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ለጨረታ ወስደው ከሞሉት ሰነድ ጋር ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፊት ለፊትከሚገኘው ዳሸን ባንክ አ.ማ. ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ወለል ፋሲሊቲስ ማኔጅመንት መምሪያ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመጫረቻ ዋጋ ከተ.እ.ታ. በፊት (ሳይጨምር) መሆን አለበት።
- የጨረታው አሸናፊ /ገዢ/ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈለው ግብር፣ ታክስ፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው (አሸናፊው) ይከፍላል።
- ተጫራቾች ንብረቶቹን (ዕቃዎቹን) ለመጎብኘት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ አስከ አርብ ከጠዋቱ 2፡00 – 6፡00 ሰዓት እንዲሁም ከሰዓት ከ7፡00 –11፡oo ሰዓት ቦታው ላይ በመገኘት መመልከት ይችላሉ።
- ጨረታው ሐምሌ 07 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡20 ተዘግቶ በዕለቱ 4፡30 ሰዓት በዳሸን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት 6ኛ ወለል ፋሲሊቲስ ማኔጅመንት መምሪያ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተጫራቾች (ሕጋዊ ወኪሎቻቸው) ባሉበት ይከፈታል፤ባይገኙም ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል።
- ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅሁፍ ሲደርሰው ብቻ ነው።
- የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ ሙሉ ክፍያ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በደረሰው በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል። ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ተደርጎ ከጨረታው እንዲሰናበት ይደረጋል።
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ ዳሸን ባንክ አ.ማ. ዋና መሥሪያ ቤት 011 518-0351 የውስጥ መስመር 3143፣ 3141፣ 3144 ፣ በንሳ 046-337-0283 (09 54-78-01-01)፣ ዱከም 011 432-0644 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።
ዳሸን ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-07-14
- Bid closing time: 10:20
- Bid opening: 2026-07-14 10:30
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Dashen Bank S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: Jun 29, 2026
- Posted at: 2026-06-30T11:16:27.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.