ምዕራብ ጐጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት 200 ካሬ ሜትር የሆነ ቤት መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በፍ/ባለመብት የሳወሳ ደ/ሠላም ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን እና በፍ/ባለዕዳ ቄስ ደሴ ሰናይ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ የፍ/ባዕዳው ንብረት የሆነውን በግሽ ዓባይ ከተማ 01 ቀበሌ በምሥራቅ የሰራሽ ሰናይ ፣ በምዕራብ አማረች መስፍን፣ በሰሜን እና በደቡብ መንገድ ተዋስኖ የሚገኝ 200 ካሬ ሜትር ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 700,000(ሰባት መቶ ሺህ ብር) ሆኖ ከሰኔ 22/2018 ዓ/ም እስከ ሐምሌ 21/2018 ዓ/ም ለ30 ቀናት በጋዜጣ ወጥቶ ከቆየ በኋላ ሐምሌ 22/2018 ዓ/ም ከ3፡00 እስከ 7፡00 ባለው ጊዜ ውስጥ በግልጽ ጨረታ ስለሚሸጥ መጫረት የሚፈልጉ ሁሉ በቦታው ተገኝቶ መጫረት ይችላሉ ሲል ፍ/ቤቱ ያስታውቃል፡፡
ማሳሰቢያ፡- አሸናፊው እንደታወቀ የሽያጭ ገንዘብ ውስጥ ቢቻል ሙሉውን ካልተቻለ 1⁄4 ኛውን በፍ/ቤቱ በሞዴል የሚያስይዝ መሆኑን እናሣውቃለን፡፡
የምዕራብ ጐጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-29
- Bid closing time: 13:00
- Bid opening: 2026-07-29 13:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: West Gojam Zone High Court
- Published: Jun 29, 2026
- Posted at: 2026-07-01T09:15:45.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.