የባንጃ ወረዳ ፍ/ቤት መኖሪያ ቤት መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ ቄ/አብየ አበረ እና በአፈ/ተከሣሽ የኔጌት ተረፈ መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ ከሳ ከተማ 01 ቀበሌ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ባዶ መሬት፣ በደቡብ ተሻለ አይነታው ቤት እንዲሁም በሰሜን የአለሙ ወለል ቤት የሚያዋስነው በየኔጌት ተረፈ ስም ተመዝግቦ የሚገኘው መኖሪያ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 493,550 (አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሽህ አምስት መቶ ሃምሳ ብር) በማድረግ ጨረታውን ከሰኔ 22/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም ድረስ በጋዜጣ ለ30 ተከታታይ ቀናት በማዋል ጨረታው ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 ቤቱ በሚገኝበት ቦታ መጫረት ይችላሉ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ሰትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 1⁄4 ሲፒኦ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡
የባንጃ ወረዳ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-29
- Bid closing time: 12:30
- Bid opening: 2026-07-29 12:30
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: Jun 29, 2026
- Posted at: 2026-07-01T09:17:59.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.