አዊ ብሔ/አስ/ከፍ/ፍ/ቤት የድርጅት ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ አስፋው ታሪክ እና በአፈ/ተከሳሽ ጌትነት ዳኛው መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ የአፈ/ተከሳሽ ጌትነት ዳኛው ንብረት የሆነውን በግምጃ ቤት ከተማ 02 ቀበሌ በምሥራቅ አንካሸ ጏጉሳ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ፣በምዕራብ ውዱ ባብል፣ በሰሜን ኢትዮ ቴሌኮም እንዲሁም በደቡብ መንገድ የሚያዋስነው መካከል የሚገኝ የድርጅት ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 2,569,020.5 (ሁለት ሚሊዮን አምስት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ሽህ ሃያ ብር ከአምስት ሳንቲም) በማድረግ ጨረታውን ከሰኔ 22/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም ድረስ ለ30 ቀናት በጋዜጣ በማዋል ጨረታው ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም 3፡00 እስከ 6፡00 ባለው ጊዜ ውስጥ በግልጽ ጨረታ ስለሚሸጥ መጫረት የሚፈልጉ ሁሉ በቦታው ተገኝተው መጫረት ይችላሉ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
አዊ ብሔ/አስ/ከፍ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-29
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-07-29 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Awi Nationality Administration High Court
- Published: Jun 29, 2026
- Posted at: 2026-07-01T09:56:35.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.