ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሰው ተበዳሪ ያለባቸውን ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ብድሩን በዋስትና ወይም በመያዣነት የተያዘውን የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

የቅርንጫፍ ስም

የተበዳሪ ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የንብረቱ አይነት

የቤቱ ስፋት

የሐራጅ መነሻ ዋጋ

ሐራጅ የሚካሄድበት ቦታ ቀንና ሰዓት

ዱርቤቴ ቅርንጫፍ

አቶ እንዳማው ብርሃኑ

አቶ እንዳላማው ብርሃኑ እና አቢዎት አበበ

የመኖሪያ ቤት እና ቦታ

200 .

981,273.5

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በዱርቤቴ ቅርንጫፍ /ቤት ሐምሌ 21/2018 . 500

 ማሳሰቢያ፡

1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል የሐራጁን 5 በመቶ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡

2. አሸናፊው ጨረታውን ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ይህን ካላደረገ ለሐራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ ሳይሆን ውሉ ይቋረጣል፡፡

3. ሐራጁ የሚካሄድበት ሰሜን ጎጃም ዞን ዱርቤቴ ከተማ 01 ቀበሌ ዱርቤቴ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ነው፡፡

4. በጨረታው ላይ ተጫራቾችና ባለንብረቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቾቻቸው መገኘት አለባቸው፡፡

5. ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ  የተጠበቀ ነው፡፡

6. በመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን እና የስም ማዛወሪያዎችን እና ሌሎች ወጭዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል፡፡

7. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251 582-230-783 በመደወል መረጃ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ


Tender details

  • Deadline: 2026-07-28
  • Publishing entity: Tana Micro Finance Institution S.C.
  • Bid bond: 5%
  • Published: Jun 29, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders