የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የንግድ ህንፃ፣ የመኖሪያ ቤት፣ ተሽከርካሪ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የመያዣ ንብረቱ መለያ |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር)
|
ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት
|
|||
|
አድራሻ |
የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር/ መለያ |
የይዞታው ስፋት |
የይዞታው አይነት/ የሚሰጠው አገልግሎት |
|||||
|
1 |
ሪሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
አቶ አትናቲዎስ ገ/እግዝአብሔር |
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ስንዳፋ ከተማ |
640/PDR/302/99
|
21,600
|
የንግድ ሕንፃ |
35,955,053.37
|
24/11/2018 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት
|
|
2 |
አቶ ኢዶሳ ደቾ ለማ |
አቶ አዳሙ ሁንዴ ኣጋ |
በሸገር ከተማ ጉጄ ገፈርሳ ክ/ከተማ ገፈርሳ ኤግዱ ወረዳ |
OR00012363507015
|
163.25
|
የመኖሪያ ቤት
|
1,471,936.17
|
24/11/2018 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ጠዋት
|
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የመያዣ ንብረቱ መለያ |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር) |
ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ስዓት |
||||
|
የሰሌዳ ቁጥር |
ሞተር ቁጥር |
የሻንሲ ቁጥር |
የንብረቱ አይነት |
የሥሪት ዘመን |
|||||
|
1 |
ሪሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ወንድም ፈለቀ
|
አአ-02- C33705
|
G4LANM147995
|
MALB241C8NM149028 |
ሃዩንዳይ ግራንድ i10 አዉቶሞቢል |
2022
|
3,098,304.00
|
9/11/2018 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት
|
|
2 |
አልፋ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ተበዳሪው |
AA-03-A83556 |
MA3AVC71 300395411 |
K15BN1069432 |
አዉቶሞቢል
|
2019
|
2,751,756.00
|
9/11/2018 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ጠዋት |
|
3 |
አቶ ናስር ካሊል ሞሐመድ |
ተበዳሪው |
02-AA-B76699
|
JFC92432.
|
1FTEX1EP1JFC92432
|
ፎርድ F150 ኪንግ ካፕ
|
2018
|
4,765,200.00
|
9/11/2018 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ጠዋት |
|
4 |
ኳድራንት አፓርል ግሩፕ ኃ/የተ/የግ/ማ |
ተበዳሪው |
ኢት-03-66900 እና ኢት-03-20264 |
F3BEE681G *B220222647* |
WjME3TRE8EC286633 እና TT-1044-14 |
የጭነት እና ተሳቢ ተሽከርካሪ |
2014 |
11,033,376.00
|
9/11/2018 ዓ.ም. 8፡00–9፡00 ከሰዓት
|
|
5 |
ወ/ሮ ዉዳሴ አበበ ቸኮል |
ቴዎድሮስ አበበ ቸኮል |
AA-02-B52539 |
FEAJ11.HR A*696746A* |
SJNEAJ11UL2399086 |
አዉቶሞብል
|
2018 |
2,673,000.00
|
9/11/2018 ዓ.ም 9፡00-10፡00 ከሰዓት
|
በመሆኑም፦
1.ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4ኛ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲፒኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው።
2. ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋናው መስሪያ ቤት 42ኛ (ወለል) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4203 ነው።
3. የንግድ ማህበርን ወክሎ ለመጫረት የማህበሩን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበሩ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል።
4. ከመኖሪያ ቤት ውጪ ለጨረታ የቀረቡ ንብረቶችን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ሰዉ በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል።
5. የጨረታ አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ግብር፣ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል።
6 ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋ/መስሪያ ቤት 42 ፎቅ በአካል በመቅረብ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መስረት መጎብኘት ይቻላል።
7. በጨረታው ከፍተኛ የሆነ የጨረታ ዋጋ የሰጠ ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊነት ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ ቀሪ የሽያጩን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
8. ንብረቶቹን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ግለሰብ/ድርጅት የሽያጭ ገንዘቡን ከፍሎ ባጠናቀቀ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መረከብ ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ በንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ባንኩ ኃላፊነት አይወስድም። ገዢው በተጠቀሰው ጊዜ ንብረቶቹን ካልተረከበ ከንብረቶቹ ጋር በተያያዘ ለሚኖር ወጪ ኃላፊነቱን ይወስዳል።
9. ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 113-0508 በመደወል ወይም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋና መ/ቤት 42ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው ሕግ ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-07-31
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): የጨረታው ቀን እና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-07-31 12:00
- Bid opening (note): የጨረታው ቀን እና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Commercial Bank of Ethiopia
- Bid bond: 25%
- Published: Jul 01, 2026
- Posted at: 2026-07-01T11:28:13.000Z
- Buyer website: https://www.combanketh.com
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.