የቦታ ስፋት 303.75 ካ.ሜ የሆነ ይዞታና መኖሪያ ቤት ሐራጅ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
በአፈጻጸም ከሳሽ አቶ በየነ አራርሶ እና በአፈጻጸም ተከሳሽ አቶ ፍቃዱ ጀቦ መካካል ያለው የአፈጻጸም ክስ ጉዳይ መነሻ ሆኖ በዲላ ከተማ ሀሮ ወላቡ ቀበሌ ሀሴዴላ ቀጠና በአፈጻጸም ተከሳሽ ስም በይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ቁጥር 673/2010 የተመዘገበ ሆኖ በሰሜን የአቶ መሸሻ ቱረሮ በደቡብ የአቶ አዲሱ አበበ ይዞታ በምሥራቅ መንገድ የሚያዋስኑት የቦታ ስፋት 303.75 ካ.ሜ የሆነ ይዞታና የመኖሪያ ቤት በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 3,052,224.01(ሶስት ሚሊዮን ሃምሳ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሃያ አራት ብር ከዜሮ አንድ ሳንቲም) በቀን 28/11/2018 ዓ/ም በሚካሄድ የሐራጅ ጨረታ ስለሚሸጥ ለመግዛት የሚፈልግ ተጫራች በዕለቱ በስፍራው ተገኝቶ መጫረት የሚችል መሆኑን ፍርድ ቤቱ አዟል።
በደ/ት/ክል/መን/ጌ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት የሬጅስትራር ሥራ ክፍል
Tender details
- Deadline: 2026-08-04
- Publishing entity: ጌዴኦ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት የሬጅስትራር ሥራ ክፍል
- Published: Jul 05, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.