የመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል 22 ማዞሪያ ጎላጉል ሕንፃ አጠገብ ሠርቶ ያጠናቀቀውን B+G+6 ሕንፃ ከ4ኛ-6ኛ ወለል የሚገኘውን ለተለያዩ የቢሮ አገልግሎቶች፣ ለሕከምና፣ ለኢንሹራንስ እንዲሁም ለማስልጠኛ ተቋማት የሚውሉ የሕንፃ ወለሎችን አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል
Description
የሕንጻ ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ
የመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል 22 ማዞሪያ ጎላጉል ሕንፃ አጠገብ ሠርቶ ያጠናቀቀውን B+G+6 ሕንፃ ከ4ኛ-6ኛ ወለል የሚገኘውን ለተለያዩ የቢሮ አገልግሎቶች፣ ለሕከምና፣ ለኢንሹራንስ እንዲሁም ለማስልጠኛ ተቋማት የሚውሉ የሕንፃ ወለሎችን አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል።
በመሆኑም ተጫራቾች የውስጥ ዝርዝር የያዘ ሠነድ-
1ኛ. በካቴድራሉ ዕለት ገንዘብ ሰብሳቢ ቢሮ 4 ኪሎቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ጽ/ቤት
2ኛ. ሕንጻው በሚገኝበት 22 ማዞሪያ ጎላጉል አጠገብ ሥላሴ ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ላይ
ከሰኔ 25 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ድረስ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶብር) በመከፈል ሠነዱን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0913715395 ወይም 0911099546
Tender details
- Deadline: 2026-07-27
- Bid closing time: 16:00
- Bid opening: 2026-07-27 16:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለጸም
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Ethiopian Orthodox Tewahido Church Addis Ababa Dioceses at Menebere Tsebaot Holy Trinity Cathedral Parish Council Office
- Bid document price: 500.00 ብር
- Published: Jul 05, 2026
- Posted at: 2026-07-06T13:45:15.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.