የምዕ/ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቤት የጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
በፍ/ባለመብት አቤልነህ እጅጉ ሕንጻ ላይ የሚጣል እቁብ ማኅበር
በፍ/ባለ እዳ 1ኛ አቶ በለጠ አታለል መካከል ስለላው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ የባለእዳው ንብረት የሆነውን በ 01 ቀበሌ ቁጭ ከተማ ክልል ውስጥ የሚገኘውን የፍርድ ባለ እዳ ንብረት የሆነውን አዋሳኙ: ቤት በምስራቅ ቄስ ይበልጣል በምዕራብ ከፋለ በሰሜን መንገድ በደቡብ ዘመቻ መጠኑ 200 ካሬ ሜትር የሆነውን በካርታ ቁጥር የተመዘገበ የግምቱ መነሻ ዋጋ 572,458 ብር/አምስት መቶ ሰባ ሁለት ሺህ አራት መቶ ሃምሳ ስምንት ብር/ ሆኖ በሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከ 2፡30 እስከ 6፡30 ሰዓት ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ በግልጽ ጨረታ ይሸጣል፡፡ ስለዚህ የባለዳውን ንብረት በጨረታ መግዛት የምትፈልጉ ሁሉ ከላይ በተጠቀሰው ቦታና ስዓት በመገኘት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን አሸናፊው እንደታወቀ የሽያጭ ገንዘብ ውሰጥ ቢቻል ሙሉውን ካልተቻለ 1/4ኛውን በምዕ/ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሞዴል የሚያስይዝ መሆኑን እናስታውቃለን።
የምዕ/ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-05
- Publishing entity: West Gojam Zone Higher Court
- Published: Jul 06, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.