የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በፍ/ባለመብት ታደሰ ብርሃኑ መታሰቢያ ሆቴል መረዳጃ እቁብ እና በፍ/ባለእዳ አለማየሁ ታደለ መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ በሽንዲ ከተማ 01 ቀበሌ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ዮሐንስ ፈረደ፣ በሰሜን መንገድ እንዲሁም በደቡብ የመንግስት ቦታ የሚያዋስነው መጠኑ 200 ካ.ሜ የሆነው በዜሮ መነሻ ዋጋ ሆኖ ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 እስከ 7፡00 ባለው ጊዜ በግልጽ ጨረታ ይሸጣል፡፡ ስለዚህ መጫረት የምትፈልጉ ሁሉ በተጠቀሰው ቦታና ሰዓት በመገኘት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን አሸናፊው እንደታወቀ የሽያጭ ገንዘብ ከተቻለ ሙሉውን ካልተቻለ 1/4ኛውን በፍ/ቤቱ በሞዴል 85 የሚያስይዙ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የምዕራብ ጎጃም ዞን/ከፍ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-05
- Publishing entity: West Gojam Zone Higher Court
- Published: Jul 06, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.