የመኖሪያ ቤት ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ ጌች ግሮሰሪ እቁብ ማህበር ሰብሳቢ አቶ አለኝ ልየው እና በአፈ/ተከሳሽ አለኝ አይናለም 3 ራሳቸው መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ በምሥራቅ ስልዩ መሃመድ፣ በምዕራብ የወንድም ቤት፣ በሰሜን መንገድ እንዲሁም በደቡብ የባንቹ ቤት የሚያዋስነው በአ/ፈ ተከሳሽ በአቶ ምህረት ፈረደ ሚስት በሆነችው በወ/ሮ ሻሽቱ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ መኖሪያ ቤት የሆነው በመነሻ ዋጋ ብር 3,734,856 (ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሰባ አራት ሽህ ስምንት መቶ ሃምሳ ስድስት ብር) ስለሚሸጥ መጫረት የሚፈልጉ ማንኛውም ተጫራጭ ከሰኔ 29/2018 እስከ ሐምሌ 29/2018 ለ30 ተከታታይ ቀናት በጋዜጣ ከቆየ በኃላ ሐምሌ 30/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 እንዲጫረት ሲል ፍ/አዝዟል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ሲፒኦ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡
የባንጃ ወረዳ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-06
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: Jul 06, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.