የቤት ሽያጭ ማስታወቂያ
Description
ማስታወቂያ
በአፈ ከሣሾች 1ኛ አቶ አለአዛር ደስታ 2ኛ ቄስ ፀጋዬ ደስታ እና በአፈ /ተከሣሾች 1ኛ ወሮ አየለች ከበደ 2ኛ አቶ አሸናፊ ደስታ 3ኛ አቶ አብይ ውብሸት 4ኛ አቶ ታምራት ታደሰ መካከል ስላለው አፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ በሟች ወ/ሮ ጌጤ ደስታ ስም የቦታው መጠን ስፋት 260 ካ/ሜትር የሆነ አዋሳኙ በምስራቅ ቸርነት ሙሉጌታ በምዕራብ በቀለች ተስፋዬ በደቡብ እና በሰሜን መንገድ የሚያዋስንና አንድ ሰርቪስ ቤት ያለበት አድራሻው ከጠባሴ ክ/ከተማ አንጐለላ ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ ግምት መነሻ ብር 437,464.87 /አራት መቶ ሰላሳ ሰባት ሺህ አራት መቶ ስልሳ አራት ብር 87/100 በ ሀምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት እስከ 5፡30 ሰዓት ድረስ በሀራጅ የሚሸጥ መሆኑን የደ/ከ/ወ/ፍ/ቤት አዟል።
የደብረ ብርሃን ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-07-24
- Publishing entity: Debre Berhan City Woreda Court
- Published: Jul 11, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.