አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

..

 

የተበዳሪው ስም

 

አበዳሪ ቅርንጫፍ

 

የንብረት አስያዥ ስም

 

የቦታ አገልግሎት

 

ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ

የካርታ ቁጥር

 

የቦታ ስፋት በካ.

የጨረታ መነሻ ዋጋ

የጨረታ ቀን

የጨረታ ሰዓት

ከተማ

 

ክፍለ ከተማ

ቀበሌ/ወረዳ

1

ጌታሲል ተስፋሁን

 

ካሜሮን አቬኑ

 

ተበዳሪው

 

ለመኖርያ ቤት (በጋራ መኖርያ ህንጻ ውስጥ የሚገኝ ቤት)

አ.አ

 

ለሚ

ኩራ

 

08

AA000608 09925020104

 

171.21

 

12,013,292

 

6/12/18

 

4:00-5:00

 

2

አስማማው ደበበ

 

አራት ኪሎ

 

እሌኒ ማተሚያ ቤትሃላ የተ.የግ.

ለመኖርያ ቤት (G+2)

አ.አ

 

ቂርቆስ

 

11

Cks12/24/35 754/20382/01

 

913

71,438,380

 

6/12/18

 

5:00-6:00

 

3

ተሰማ ተካ

ዱባይ ተራ

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት (G+1)

አ.አ

/ላፍቶ

 

AA00080204139

175

7,000,000

7/12/18

5:00-6:00

4

ግርማ አለማየሁ

ጊምቢ

 

ተበዳሪው

 

ለንግድ ቤት

ገንጂ

 

 

288/2007

156

488,400

6/12/18

4:00-5:00

5

ፉፋ

 

ጊምቢ

 

ተበዳሪው

 

ለንግድ ቤት

ሶቶሎ

 

01

716/BMS/07

154.79

136,000

7/12/18

5:00-6:00

ለመኖርያ ቤት

 

01

886/BMS/07

69.89

342,750

7/12/18

8:00-9:00

ለመኖርያ ቤት

 

01

27/DMMLM1/2008

500

840,400

7/12/18

 

9:00-10:00

6

ገረሙ ደበላ

 

ጊምቢ

 

ተበዳሪው

 

መኖርያ ቤት

ሆማ

 

 

217/BMH/2008

173.04

731,240

8/12/18

5:00-6:00

ንግድ ቤት

ሆማ

 

01

149/BMH/2005

 

59.16

244,605

8/12/18

8:00-9:00

ማሳሰቢያ፡

1 ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።

2 ከላይ ከተራ ቁጥር 1-4 የተገለጹት ንብረቶች ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳው ወይም ሕጋዊ ወኪሉ፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የባንኩ ዋናው መ/ቤት ጊዜያዊ ጽ/ቤት በሚገኝበት ህንጻ ውስጥ ይካሄዳል::ከ5-6 የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ ደግሞ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል:: ተበዳሪው/አስያዡ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን/ጊዜ ይካሄዳል።

3 ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል::ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል።

4 የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል።

5 ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።

6 ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል።

7 ለተጨማሪ መረጃ:- ካሜሮን አቬኑ ቅርንጫፍ0116-66-24-29 ፣አራት ኪሎ ቅርንጫፍ 0111-57-03-32፣ ዱባይ ተራ ቅርንጫፍ 011-273-22-81፣ ጊምቢ ቅርንጫፍ 0577-71-00-66 ወይም የሕግ አገልግሎት 0115-57-00-75/0115570135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።

8. ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አዋሽ ባንክ


Tender details

  • Deadline: 2026-08-14
  • Publishing entity: Awash Bank Share Company
  • Bid bond: 25%
  • Published: Jul 12, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders