በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ሰርቪስ ቤት መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሰርቪስ ቤት ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈፃፀም ከሳሾች እነ ታፈሰ ያያ 5ቱ ሰዎች እና በአፈፃፀም ተከሳሽ አቶ አለማየሁ በቾ መካከል ባለው የአፈፃፀም ክስ መነሻ በወላይታ ዞን ጠበላ ከተማ አስ/ር ውስጥ በአፈፃፀም ተከሳሽ አቶ አለማየሁ በቾ ስም ተመዝግቦ ይዞታ መጠን 160.6 ሴ.ሜትር ቦታ ላይ የሚገኘውንና በብሎኬት የተሠራውን 6 ክፍል ሰርቪስ ቤት የጨረታ መነሻ ዋጋ 1,693,109.16 /አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ዘጠና ሦስት ሺህ አንድ መቶ ዘጠኝ ብር ከ16/100/ በሆነ ለፍርድ አፈፃፀም የሚሸጥ ስለሆነ ቤቱን ለመግዛት የሚፈልግ ተጫራች በ 29/11/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት ቦታ በመገኘት መጫረትና መግዛት የሚችል መሆኑን የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዟል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የወላይታ
ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-05
- Publishing entity: Welayeta Zone High Court
- Published: Jul 14, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.