የዲባዩ ክፍለ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት መኖሪያ ቤት መሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
በፍ/ለሙበት፡- ዘነበ አለማየሁ እና በፍ/ባለዕዳ ብርሃኑ ጉተማ
- በቢሾፍቱ ከተማ ዲባዩ ክፍለ ከተማ ቢፍቱ ወረዳ ውስጥ በ160ካሬ ሜትር መሬት ላይ ሰፍሮ የሚገኝ መኖሪያ ቤት ካርታ ቁጥሩ Bl/17491/12 በሆነው በአፈፃፀም ተከሳሽ ባለቤት በወ/ሮ መሰረት እሸቱ ስም ተመዝግቦ የሚታወቅ ግምት ብር 1,715,091.38 (አንድ ሚሊዬን ሰባት መቶ አስራ አምስት ሺህ ዘጠና አንድ ብር ከሠላሳ ስምንት ሣንቲም) ነው።
- የጨረታው ሽያጭ በግልጽ የሚሸጥ ሆኖ በዚህ 1ኛ ጨረታ ላይ ከተወዳዳሪዎች ውስጥ ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበው የሚሸጥ ይሆናል፣
- ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ ዲባዩ ክፍለ ከተማ ቢፍቱ ወረዳ በጨረታ የሚሸጥ መኖሪያ ቤት በሚገኝበት ቦታ ሆኖ ጠዋት ከ3፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ 6፡30 ሰዓት የሚካሄድ ይሆናል።
- ጨረታውን ያሸነፈው ገዥ ከገዛበት ዋጋ ውስጥ ብር 25% ወዲያው አስይዞ ቀሪውን ዋጋ በ10 ቀናት ውስጥ መክፈል አለበት፡፡
- ጨረታ ማስታወቂያ ለአንድ ወር ጊዜ ድረስ አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ የጨረታው ሽያጭ የሚካሄድበት ቀን 29/11/2018 ጠዋት ከ3፡00 ሰዓት እስከ 6፡30 ሰዓት መኖሪያ ቤቱ በሚሸጥበት ቦታ ይሆናል።
- ማንኛውም የጨረታ ተወዳዳሪ ከጨረታው መነሻ ዋጋ ውስጥ ¼ ኛውን በCPO ማስያዝ አለበት።
- የጨረታ ውጤት በ30/11/2018 ለከሰዓት በፊት ለ8፡00 ሰዓት እንደሚገልፅ ፍ/ቤቱ አዟል።
የዲባዩ ክፍለ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት ፍ/ብሔር ችሎት
Tender details
- Deadline: 2026-08-05
- Publishing entity: በቢሾፍቱ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የዲባዩ ክፍለ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት
- Bid bond: 25%
- Published: Jul 15, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.