ኦሞ ባንክ አ.ማ. ወልቂጤ ዲስትሪክት የመኖሪያ ቦታ G+0 መሸጥ ይፈልጋል

Description

የመጀመሪያ ዙር የሐራጅ ማስታወቂያ

ኦሞ ባንክ አ.ማ ወልቂጤ ዲስትሪክት በአዋጅ ቁጥር 97/90 ዓ/ም፣ 98/90 ዓ/ም በተሰጠው መሰረት ለብድር መያዣነት በዋስትና በባንኩ ተይዘዉ እዳቸው ያልተከፈለ እና የመክፈያ ጊዜያቸው ያለፉ ንብረቶችን ባሉበት በአንድ ዙር ግልፅ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የዋስትናው አይነት

አድራሻ

 

ስፋት በካ/ሜ

የባንኩ ቅርንጫፍ

የተበዳሪው ስም

 

የዋሱ ስም

 

ዝ/መ/ዋጋ/በብር

የጨረታው ቀን/ቦታ

1

የመኖሪያ ቦታ G+0

እንሴኖ

500 ካ/ሜ

እንሴኖ

አቶ ነጋሽ ናስር እና ድሎ አህመድ

አቶ ነጋሽ ናስር እና ድሎ አህመድ

456,868.20

ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00

2

የመኖሪያ ቦታ G+0

እንሴኖ

350 ካ/ሜ

እንሴኖ

አቶ መኪያ ኤርሱላ

አቶ መኪያ ኤርሱላ

612.258.25

ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00

3

የመኖሪያ ቦታ G+0

እንሴኖ

199.25 ካ/ሜ

እንሴኖ

አቶ ሸምሱ አባጋሮ

 

አቶ ሸምሱ አባጋሮ

 

522,691.20

 

ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡00

4

የመኖሪያ ቦታ G+0

እንሴኖ

200 ካ/ሜ

እንሴኖ

አቶ ነስሩ ሻይቾ

 

አቶ ነስሩ ሻይቾ

496,925.99

ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት 4፡01

5

የመኖሪያ ቦታ G+0

ኬላ

196 ካ/ሜ

ኬላ

አቶ እሱባለዉ ጌታሁን

አቶ ጀንበር ዘነበ

 

596,869.60

 

ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት

6

የመኖሪያ ቦታ G+0

ኬላ

237.5 ካ/ሜ

ኬላ

አቶ ደጀኔ መንግስቱ

አቶ ደጀኔ መንግስቱ

915,258.48

 

ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት

7

የመኖሪያ ቦታ G+0

ኬላ

295 ካ/ሜ

ኬላ

አቶ በላይነህ ሳህሌ

አቶ ያለዉ ለማ

752,698.44

ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት

8

የመኖሪያ ቦታ G+0

ኬላ

100 ካ/ሜ

ኬላ

አቶ ገዛህኝ ማሩ

አቶ ገዛህኝ ማሩ

526,987.30

ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት

9

የመኖሪያ ቦታ G+0

ኬላ

219.07 ካ/ሜ

ኬላ

አቶ እንዳለ ፋንቱ

 

አቶ እንዳለ ፋንቱ

 

675,893.92

 

ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት

10

የመኖሪያ ቦታ G+0

ኬላ

285.36 ካ/ሜ

ኬላ

አቶ ፍሬዉ አስፋዉ

 

አቶ ፍሬዉ አስፋዉ

 

639,257.85

 

ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ቀን ኦሞ ባንክ ወልቂጤ ዲስትሪክት

 የጨረታው ደንብ እና ሁኔታዎች

  • ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 10% በመቶ፣ የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማስያ ሲ.ፒ.ኦ አሰረትው ከጨረታዉ ቀን በፊት ማስያዝ በጨረታዉ ዕለት ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊትይዘዉ መቅረብ በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤
  • የጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰዉ ቀን እና ሠዓት ባለ ዕዳዎች ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ፤ተጫራቾች ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ እና ታዛቢዎች በተገኙበት በቅደም ተከተላቸዉ መሰረት በኦሞ ባንክ አ.ማ. ወ/ጤ/ዲስት ይደረጋል፤
  • የጨረታዉ አሸናፊ ተጫራች ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ዉስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ አለበት፤
  • ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ዉስጥ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ካለ ጫራታዉ ተሰርዞ ያስያዘዉ ገንዘብም አይመለስለትም፡
  • ጨረታውን ለሚያሸንፍ ተጫራጭ፣ በባንኩ ደንብ እና መመሪያ መሰረት አስፈላጊ ማስረጃዎችን በማሟለት የብድር ሁኔታን በተመለከተ የብድር ዳሬክቶሬትን ማማከር እንዲችል ይደረጋል፤
  • የስመ ንብረት ዝውውር ሁኔታን በተመለከተ ባንኩ ለሚመለከተው አካል አስፈላጊው ማስረጃ እና በገላጭ ደብዳቤዎች ያሳውቃል
  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ብድሩ ከተከፈለ ጫረታዉ መበሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ይሆናል፤
  • ለመንግስት የሚከፈሉ አሰፈላጊ ክፍያዎች ግብር፣ተጨማሪ እሴት ታካስ (VAT) እና ሌሎች ዉዝፍ ክፍያዎች በተጫራቹ ይከፈላሉ።
  • ለተጨማሪ መረጃ እና ዝርዝር ሁኔታዎችን በባንኩ ስልኪ ቁ. 011-330-0100 አሞ ባንክ አማ ወልቂጤ ዲስትሪክት ማግኝት ይቻላል።

ኦሞ ባንክ አ.ማ ወልቂጤ ዲስትሪክት


Tender details

  • Deadline: 2026-08-06
  • Publishing entity: OMO Bank S.C. Welkite District
  • Bid bond: 10%
  • Published: Jul 18, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders