የቤት ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ፡ 1. ናትናኤል ግርማ በአፈ/ተከሳሽ፡ ብርሃኑ ምትኩ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ በ አፈ/ተከሳሽ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ ቁጥር 21/1/475/04 ክ/ከተማ/ቀበሌ ጠይማ ቀበሌ አስ/ር

በምስራቅ

በምዕራብ

በሰሜን

በደቡብ

.ሜትር

ግምት

ታደሰ ይግዛው

ጌትነት ድረስ

መንገድ

አንጓች ጎሽ

498.80

7,234,741.50


የካርታ ቦታ ያለው ጠይማ ቀበሌ ውስጥ ሲሆን ቤቱ የፀደቀ ፕላን የሌለው ተወስኖ የሚገኘውን ቤት (ንብረት) መነሻ ዋጋው ብር 7,234,741.50 ሆኖ በቀን 16-12-2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00-6፡00 ሰዓት ድረስ በግልፅ ጨረታ ስለሚሸጥ መጫረት የምትፈልጉ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ እና በቦታው በመገኘት ተመዝግባችሁ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመጨረሻ አሸናፊው ያሸነፈበትን 1/4ኛውን በሞ/85 ማስያዝ የሚጠበቅበት መሆኑን ፍ/ቤቱ ያሳውቃል።

የባሕር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-08-22
  • Publishing entity: Bahir Dar and Surrounding High Court
  • Published: Jul 19, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders