የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90፣ 216/92 እና 1147/11 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የመያዣ ንብረቱ መለያ |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር) |
ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት |
||||
|
የሰሌዳ ቁጥር |
ሞተር ቁጥር |
የሻንሲ ቁጥር |
የንብረቱ አይነት |
የሥሪት ዘመን |
|||||
|
1 |
ሳሙኤል ብርሃኔ |
ተበዳሪው |
AA-03-A10867 |
1KR-0381927 |
KSP90-5079699
|
አውቶሞቢል
|
2006 |
1,027,521.00
|
27/11/2018 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት |
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የመያዣ ንብረቱ መለያ |
ሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር)
|
ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት |
|||
|
አድራሻ |
የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር/መለያ |
የይዞታው ስፋት ካ.ሜ |
የይዞታው አይነት/ የሚሰጠው አገልግሎት |
|||||
|
2 |
ሙለር ኢንዱስትሪያ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር |
ተበዳሪው |
አዳማ፣ ኢሬቻ ቀበሌ |
6299/95
|
30,489
|
የዱቄት ፋብሪካ ከእነ ማሽነሪው |
46,650,292.84
|
12/12/18 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት |
|
3 |
ወይ ምስራቅ መንክር |
ተበዳሪው |
በኦሮሚያ ክልል፣ ሰንዳፋ ከተማ፣ በኬ ወረዳ፣ ቀበሌ 02 |
119/106/2012 |
500
|
መኖሪያ ቤት
|
4,682,351.88
|
12/12/18 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ጠዋት |
|
4 |
ኤስ.ጂ.ኤል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ተበዳሪው
|
አማራ ክልል፣ ባህርዳር ከተማ |
ባህኢፓ/0008/10 |
7,000
|
የፋብሪካ ህንጻ
|
35,621,343.74 |
12/12/18 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ጠዋት |
|
5 |
ኤስ.ጂ.ኤል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ዲ.ኤስ የፕላስቲክ ውጤቶች ማምረቻ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
አማራ ክልል፣ ባህርዳር ከተማ |
0348/13
|
5,489.86
|
የፋብሪካ ህንጻ
|
31,076,862.45
|
12/12/18 ዓ.ም 8፡00-9፡00 ከሰዓት
|
|
6 |
አልፋ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ተበዳሪዉ
|
አዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክ/ ከተማ ወረዳ 08 |
AA000030900041/B/ B045/105 |
75.09
|
መኖሪያ ቤት |
6,080,125.56
|
13/12/18 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት
|
|
7 |
አልፋ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
አቶ አባስ መሃመድ |
አዲስ አበባ ከተማ ን/ስ/ላ ክ/ ከተማ ወረዳ 02 |
AA000080211495 |
207
|
መኖሪያ ቤት |
12,868,266.26
|
13/12/18 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ጠዋት
|
|
8 |
አልፋ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
አቶ አባስ መሃመድ |
አዲስ አበባ ከተማ ን/ስ/ላ ክ/ ከተማ ወረዳ 02 |
AA000080204630/2 |
180 |
መኖሪያ ቤት |
9,526,201.85
|
13/12/18 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ጠዋት |
|
9 |
ሪሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ነፃነት ናስር
|
አርሲ ዞን አሰላ ከተማ ቀበሌ 10 |
10651/91/97 |
200 |
መኖሪያ ቤት |
2,567,870.84 |
13/12/18 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት |
|
10 |
ሪሳ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር |
ተበዳሪው |
አርሲ ዞን ሳጉሬ ከተማ ቀበሌ 02 |
5/3066/001/2441/2015 |
209 |
የንግድ ቤት |
1,814,003.20
|
12/12/18 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ጠዋት |
|
11 |
አቶ ሰዒድ ዳውድ ዩሱፍ |
ተበዳሪው |
ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ቀበሌ 17 |
43,660/15
|
400
|
የመኖሪያ ቤት
|
7,226,337.48 |
12/12/18 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት |
|
12 |
አቶ ሰዒድ ዳውድ ዩሱፍ |
ተበዳሪው |
ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ቀበሌ 17 |
43,661/15 |
400 |
የመኖሪያ ቤት |
7,226,337.48 |
12/12/18 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ጠዋት |
|
13 |
አቶ ሰዒድ ዳውድ ዩሱፍ |
ተበዳሪው |
ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ቀበሌ 28 |
k/39218/2016 |
400 |
የመኖሪያ ቤት |
7,236,455.10 |
12/12/18 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ጠዋት |
|
14 |
አቶ ሰዒድ ዳውድ ዩሱፍ |
ተበዳሪው |
ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ቀበሌ 28 |
k/39220/2016 |
400 |
የመኖሪያ ቤት |
7,236,455.10 |
12/12/18 ዓ.ም 8፡00-9፡00 ከሰዓት |
በመሆኑም፡-
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ ¼ ኛ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲፒኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው።
- ከተ.ቁ 1-8 የተዘረዘሩ ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋናው መስሪያ ቤት 42ኛ (ወለል) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4203 ሲሆን በተራ ቁጥር 9-10 የተጠቀሱት ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው አሰላ ዲስትሪክት ቅጥር ሲሆን በተራ ቁጥር 11-14 የተጠቀሱት ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው ጅግጅጋ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ነው።
- የንግድ ማህበርን ወክሎ ለመጫረት የማህበሩን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበሩ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል:።
- ከመኖሪያ ቤት ውጪ ለጨረታ የቀረቡ ንብረቶችን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ሰዉ በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል።
- የጨረታ አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ግብር፣ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል።
- ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋ/መስሪያ ቤት 42 ፎቅ በአካል በመቅረብ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት መጎብኘት ይቻላል።
- በጨረታው ከፍተኛ የሆነ የጨረታ ዋጋ የሰጠ ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊነት ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ ቀሪ የሽያጩን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል።
- ንብረቶቹን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ግለሰብ/ድርጅት የሽያጭ ገንዘቡን ከፍሎ ባጠናቀቀ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መረከብ ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ በንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ባንኩ ኃላፊነት አይወስድም። ገዢው በተጠቀሰው ጊዜ ንብረቶቹን ካልተረከበ ከንብረቶቹ ጋር በተያያዘ ለሚኖር ወጪ ኃላፊነቱን ይወስዳል።
- ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 113-0508 በመደወል ወይም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋና መ/ቤት 42ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው ሕግ ክፍል በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-08-19
- Bid closing time: 11:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-08-19 11:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Commercial Bank of Ethiopia
- Bid bond: 25%
- Published: Jul 19, 2026
- Posted at: 2026-07-20T12:49:06.000Z
- Buyer website: https://www.combanketh.com
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.