ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. ባጃጅ በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ
|
ለሐራጅ የቀረበው የተሽከርካሪ ዝርዝር መግለጫ |
የተሰራበት ዘመን
|
የሃራጅ መነሻ ዋጋ
|
ሐራጅ የሚከናወንበት ጊዜ |
|||||
|
ቀን |
ሰዓት |
|||||||||||
|
ለሐራጅ የቀረበው ንብረት |
ታርጋ ቁጥር |
ሻንሲ ቁጥር
|
ሞተር ቁጥር
|
|||||||||
|
1 |
ወ/ሮ ኤልሳቤት እዮብ |
ወ/ሮ ኤልሳቤት እዮብ |
ቢሾፍቱ ቅርንጫፍ
|
ባጃጅ
|
ኦ/ሮ_01- 29628 |
MD2A25BZ7EWH99509
|
AZZWEH05264
|
2014
|
48513.98 (አርባ ስምንት ሺህ አምስት መቶ አስራ ሶስት 98/100 |
ሀምሌ 30/2018
|
4:00-6:00
|
|
ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ ቢዥን ፈንድ ማደክር ፋይናንስ ዋና መ/ቤት
1. አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መከፈል ያለበት ሲሆን፤ ካልከፈሉ ለጨረታ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም።
2- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ክፍያ ማስያዣ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
3- መኪናው ያለበትን ሁኔታ ለማየት ቢሾፍቱ ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አማካኝነት ጽ/ቤት በመቅረብ ከጨረታ በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና የጨረታው ቀን በቦታው በመገኘት መመልከት ይቻላል።
4 በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ቫት፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታ አሸናፊው ይሸፍናል።
5- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥሮች 0911352333/0910461712 መደወል ይችላሉ።
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ
Tender details
- Deadline: 2026-08-06
- Publishing entity: Vision Fund Micro Financing Institution
- Bid bond: 25%
- Published: Jul 21, 2026
- Posted at: 2026-07-21T08:30:59+00:00
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.