የባሕር ዳር ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት 550 ካሬ ሜትር ላይ የተሰራ መጋዝን መሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ በከሳሽ ዳሽን ባንክ እና በአፈ/ተከሳሽ አብርሃም ዋለ ጣልቃ ገብ አልጌች ትሬዲንግ መካከል ስላለው የባልና ሚስት ክስ ክርክር ጉዳይ በባ/ዳር ከተማ የሚገኘው 550 ካሬ ሜትር ላይ የተሰራ መጋዝን በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ሙሉጌታ አውደው፣ በሰሜን አስማር የትዋለ እንዲሁም በደቡብ መንገድ የሚያዋስነው መጋዝን በመነሻ ዋጋ ብር 4,581,398.6 (አራት ሚሊዮን አምስት መቶ ሰማንያ አንድ ሽህ ሶስት መቶ ዘጠና ስምንት ከስድስት ሳንቲም) ሆኖ ጨረታው ከሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ጀምሮ በጋዜጣ በማዋል ጨረታው ነሐሴ 13/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 ባለው ጊዜ እንዲጫረት ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡

የባሕር ዳር ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-08-19
  • Publishing entity: Bahir Dar City Woreda Court
  • Published: Jul 20, 2026
  • Posted at: 2026-07-21T10:40:12+00:00

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders