የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ በከሳሽ መሀመድ አሚን እና በአፈ/ተከሳሾች እነ ወ/ሮ ወርቅነሽ አለሙ መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ ቀበሌ 05 በምሥራቅ ገዛኅኝ ጥሩነህ፣ በምዕራብ 8 ብ መንገድ፣ በሰሜን ኤዶም ፈቃዱ እንዲሁም በደቡብ አለም ታደለ የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት በአቶ ምናሉ ቢተው ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በመነሻ ዋጋ ብር 2,662,205 (ሁለት ሚሊዮን ስድስት መቶ ስልሳ ሁለት ሽህ ሁለት መቶ አምስት ብር) ሆኖ ጨረታው ከሐምሌ 13/2018 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 13/2018 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ 30 ቀን በጋዜጣ በማዋል ጨረታው ነሐሴ 14/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 ባለው ጊዜ እንዲጫረት ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል።

ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ሲፒኦ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን።

የባንጃ ወረዳ ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-08-20
  • Publishing entity: Banja Woreda Court
  • Bid bond: 25%
  • Published: Jul 20, 2026
  • Posted at: 2026-07-21T11:38:40+00:00

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders