የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ በከሳሽ መሀመድ አሚን እና በአፈ/ተከሳሾች እነ ወ/ሮ ወርቅነሽ አለሙ መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ ቀበሌ 05 በምሥራቅ ገዛኅኝ ጥሩነህ፣ በምዕራብ 8 ብ መንገድ፣ በሰሜን ኤዶም ፈቃዱ እንዲሁም በደቡብ አለም ታደለ የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት በአቶ ምናሉ ቢተው ስም ተመዝግቦ የሚገኝ በመነሻ ዋጋ ብር 2,662,205 (ሁለት ሚሊዮን ስድስት መቶ ስልሳ ሁለት ሽህ ሁለት መቶ አምስት ብር) ሆኖ ጨረታው ከሐምሌ 13/2018 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 13/2018 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ 30 ቀን በጋዜጣ በማዋል ጨረታው ነሐሴ 14/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 ባለው ጊዜ እንዲጫረት ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል።
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ሲፒኦ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን።
የባንጃ ወረዳ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-20
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: Jul 20, 2026
- Posted at: 2026-07-21T11:38:40+00:00
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.