በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሀላባ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ፍ/ቤት የይዞታ ግምት 150 ካሬ ሜትር ቤትና ቦታ የሐራጅ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የቤት ሐራጅ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ -አዋሽ ባንክ እና በአፈ/ተከሳሽ- አቶ ረቢዩ ኢብረህም መከከል ስላለው አፈፀፃም ክስ ጉዳይ ፍርድ ቤቱ በ6/11/2018 ዓ/ም በዋለው ችሎት በሀላባ ከተማ ዛላ ፍሬ ክፍለ ከተማ ውስጥ ዳነቤ ፈማ ቀጠና የሚገኘውን አዋሰኞች በሰሜን አቶ ገዛሃኝ ተረፈ በደቡብ መንገድ በምስራቅ ዲሽ አብድ በምዕራብ ለሂቦ ገመደ የሚያዋስኑት ይዞታ ግምት 150 ካሬ ሜትር ቤትና ቦታ በመነሻ ዋጋ 700,000 (ሰባት መቶ ሺህ ብር ) እንዲሸጥ ተወስኗል።
በዚሁ መሠረት ሽያጩ የሚከናወነው ነሐሴ 04/2018 ዓ/ም 2፡30 እስከ 6፡30 ሰዓት ባለው ስለሚካሄድ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚደረግ መሆኑን ፍ/ቤቱ ያስውቃል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የሀላባ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-08-10
- Bid closing time: 12:30
- Bid opening: 2026-08-10 12:30
- Region: Central Ethiopia
- Publishing entity: Halaba Zone High Court
- Published: Jul 23, 2026
- Posted at: 2026-07-23T07:49:39.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.